Saturday, 30 May 2015 12:40

የግጥም ጥግ

Written by 
Rate this item
(24 votes)

እልፍ ከሲታዎች ቀጥነው የሞገጉ

“ሥጋችን የት ሄደ” ብለው ሲፈልጉ

በየሸንተረሩ በየጥጋጥጉ

አስሰው አስሰው በምድር በሰማይ

አገኙት ቦርጭ ሆኖ አንድ ሰው ገላ ላይ፡፡

(“ኗሪ አልባ ጎጆዎች”፤ በዕውቀቱ ስዩም)

Read 5115 times