እልፍ ከሲታዎች ቀጥነው የሞገጉ
“ሥጋችን የት ሄደ” ብለው ሲፈልጉ
በየሸንተረሩ በየጥጋጥጉ
አስሰው አስሰው በምድር በሰማይ
አገኙት ቦርጭ ሆኖ አንድ ሰው ገላ ላይ፡፡
(“ኗሪ አልባ ጎጆዎች”፤ በዕውቀቱ ስዩም)
እልፍ ከሲታዎች ቀጥነው የሞገጉ
“ሥጋችን የት ሄደ” ብለው ሲፈልጉ
በየሸንተረሩ በየጥጋጥጉ
አስሰው አስሰው በምድር በሰማይ
አገኙት ቦርጭ ሆኖ አንድ ሰው ገላ ላይ፡፡
(“ኗሪ አልባ ጎጆዎች”፤ በዕውቀቱ ስዩም)