በመቅዲ ፕሮዳክሽን የቀረበውና በደራሲና አዘጋጅ ናኦድ ጋሻው የተሰራው “ዲፕሎማት” የተሰኘ ልብ ሰቃይ ፊልም ነገ በአዲስ አበባ በሚገኙ ሲኒማ ቤቶች ይመረቃል፡፡ የ90 ደቂቃ ፊልሙን ሰርቶ ለማጠናቀቅ የአንድ ዓመት ከስምንት ወር ጊዜ ፈጅቷል፡፡
በአሸባሪዎች ዙርያ የሚያጠነጥን ጭብጥ እንደያዘ በተነገረለት ፊልም ላይ ማህሌት ሹመቴ፣ ሜሮን ጌትነት፣ ታጠቅ ነጋሽ፣ ማህደር አሰፋ፣ አንተነህ አስረስ እና ሌሎችም ተውነዋል፡፡
በመቅዲ ፕሮዳክሽን የቀረበውና በደራሲና አዘጋጅ ናኦድ ጋሻው የተሰራው “ዲፕሎማት” የተሰኘ ልብ ሰቃይ ፊልም ነገ በአዲስ አበባ በሚገኙ ሲኒማ ቤቶች ይመረቃል፡፡ የ90 ደቂቃ ፊልሙን ሰርቶ ለማጠናቀቅ የአንድ ዓመት ከስምንት ወር ጊዜ ፈጅቷል፡፡ በአሸባሪዎች ዙርያ የሚያጠነጥን ጭብጥ እንደያዘ በተነገረለት ፊልም ላይ ማህሌት ሹመቴ፣ ሜሮን ጌትነት፣ ታጠቅ ነጋሽ፣ ማህደር አሰፋ፣ አንተነህ አስረስ እና ሌሎችም ተውነዋል፡፡