በያቢ ፊልም ፕሮዳክሽን የተሰራው “ከቃል በላይ” የተሰኘ አስቂኝ የፍቅር ፊልም፣ የፊታችን ሰኞ በአቤል ሲኒማ ይመረቃል፡፡ በፊልሙ ላይ ወጣትና አንጋፋ ተዋንያን እንደተወኑበት የፊልሙ ፕሮዱዩሰሮች ገልፀዋል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በያቢ ፊልም ፕሮዳክሽን የተሰራው “ከቃል በላይ” የተሰኘ አስቂኝ የፍቅር ፊልም፣ የፊታችን ሰኞ በአቤል ሲኒማ ይመረቃል፡፡ በፊልሙ ላይ ወጣትና አንጋፋ ተዋንያን እንደተወኑበት የፊልሙ ፕሮዱዩሰሮች ገልፀዋል፡፡