Print this page
Saturday, 22 March 2014 13:04

የመጻሕፍት አውደ ርዕይ ሊካሄድ ነው

Written by 
Rate this item
(0 votes)

በኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር እና በባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ትብብር የመፅሀፍ አውደርዕይ መዘጋጀቱን የደራሲያን ማህበር ስራ አስኪያጅ አቶ ገ/ክርስቶስ ሃ/ሥላሴ አስታወቁ፡፡ አውደርዕዩ ከመጋቢት 15 እስከ 21/2006 ዓ.ም የሚቆይ ሲሆን ከዳግማዊ ምኒሊክ ት/ቤት ፊት ለፊት በሚገኘው ቦታ ላይ እንደሚካሄድም ተገልጿል፡፡ በአውደ ርዕዩ ላይ መጽሐፍት በታላቅ ቅናሽ ለሽያጭ እንደሚቀርቡ የተናገሩት ሥራ አስኪያጁ፤ የአውደርዕዩ መክፈቻ እለት ከቀኑ በዘጠኝ ሰዓት በብሄራዊ ሙዚየም አዳራሽ በርካታ ደራሲያንና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት “በርናባስ” በተሰኘ ልብወለድ መጽሐፍ ላይ ሂሳዊ ውይይት ይካሄዳል ተብሏል።

Read 1957 times
Administrator

Latest from Administrator