በኮንስታብል ጌታቸው ዳምጠው የተፃፈው “የብልህ ፖሊስ ቁልፍ ምስጢር” የተሰኘ አነስተኛ መፅሐፍ ባለፈው እሁድ ካዛንቺስ በሚገኘው ወረዳ 8 አዳራሽ ተመረቀ፡፡ ፖሊሶች ሊገነዘቧቸው በሚገቡ አምስት መልእክቶች ላይ ያተኮረው መፅሐፍ 50 ገፆች ያሉት ሲሆን ዋጋው 25 ብር ነው፡፡
በኮንስታብል ጌታቸው ዳምጠው የተፃፈው “የብልህ ፖሊስ ቁልፍ ምስጢር” የተሰኘ አነስተኛ መፅሐፍ ባለፈው እሁድ ካዛንቺስ በሚገኘው ወረዳ 8 አዳራሽ ተመረቀ፡፡ ፖሊሶች ሊገነዘቧቸው በሚገቡ አምስት መልእክቶች ላይ ያተኮረው መፅሐፍ 50 ገፆች ያሉት ሲሆን ዋጋው 25 ብር ነው፡፡