Saturday, 03 August 2013 11:16

አሜኬላ ያደማው ፍቅር” በድጋሚ ለንባብ በቃ

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

ከሁለት ዓመት በፊት በደራሲ ሊዛ ተሾመ ተጽፎ የቀረበው “አሜኬላ ያደማው ፍቅር” ረዥም ልቦለድ መፅሃፍ ተሻሽሎ በድጋሚ ለንባብ በቃ፡፡ “በፍቅር ዓለም በራስ ላይ ማዘዝ ከባድ ነው” የሚለው ልቦለድ መጽሐፍ፤ ለደራሲዋ ሁለተኛዋ ሲሆን ካሁን በፊት “ፍትህን በራሴ” የተሰኘ መጽሐፍ ለንባብ አብቅታለች፡፡ 268 ገፆች ያሉት መጽሐፉ፤ በኢንተርናሽናል ሊደርሺፕ ኢንስቲትዩት ማተሚያ ቤት የታተመ ሲሆን ለሀገር ውስጥ ገበያ 45.60 ብር፣ ለውጭ ገበያ ደግሞ 10 ዶላር ይሸጣል፡፡

Read 1972 times