Saturday, 06 July 2013 11:34

“ምልክት” የግጥም መድበል ትናንት ተመረቀ

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

ነዋሪነቱ በሰሜን አሜሪካ በሆነው ገጣሚ ሳምሶን ይርሳው ጌትነት የተጻፈው ምልክት የተሰኘ የግጥም መድበል የገጣሚው ቤተሰቦችና የጥበብ አፍቃሪዎች በተገኙበት ትናንት በብሄራዊ ቤተ መዛግብት አዳራሽ ተመረቀ፡፡ከዚህ በፊት በአሜሪካ የተመረቀው የግጥም መድበሉ 100 ገጾች ያሉት ሲሆን፣ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የሚያጠነጥኑ ግጥሞች ተካተውበታል፡፡ ለገጣሚው የመጀመሪያ ስራው እንደሆነ የተነገረለት መድበሉ በ23 ብር እየተሸጠ ይገኛል፡፡

Read 2280 times