ሪች ፊልም ፕሮዳክሽን የሰራው “ዲያሪ” የተሰኘ የቤተሰብ ፊልም ሰኞ እንደሚመረቅ አዘጋጆቹ አስታወቁ፡፡ በአለም ተካ እና በአዲስ ጋዲሳ ተደርሶ አቤል ረጋሳ ያዘጋጀውን የ90 ደቂቃ ፊልም ሰርቶ ለማጠናቀቅ አንድ አመት ተኩል ፈጅቷል፡፡ በፊልሙ እሱባለው ተስፋዬ፣ አለባቸው መኮንን፣ እሌኒ ተስፋዬ፣ አማኑዔል ታምራት፣ ብርሃኔ ገብሩ እና ሌሎችም ተውነዋል፡፡
ሪች ፊልም ፕሮዳክሽን የሰራው “ዲያሪ” የተሰኘ የቤተሰብ ፊልም ሰኞ እንደሚመረቅ አዘጋጆቹ አስታወቁ፡፡ በአለም ተካ እና በአዲስ ጋዲሳ ተደርሶ አቤል ረጋሳ ያዘጋጀውን የ90 ደቂቃ ፊልም ሰርቶ ለማጠናቀቅ አንድ አመት ተኩል ፈጅቷል፡፡ በፊልሙ እሱባለው ተስፋዬ፣ አለባቸው መኮንን፣ እሌኒ ተስፋዬ፣ አማኑዔል ታምራት፣ ብርሃኔ ገብሩ እና ሌሎችም ተውነዋል፡፡