Print this page
Saturday, 23 March 2013 14:27

በኢትዮጵያ ታሪክ ላይ ውይይት ይደረጋል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

ከታዋቂ የታሪክ ምሁራን መካከል አንዱ የሆኑት ፕ/ር ባህሩ ዘውዴ፣ “የኢትዮጵያ ታሪክ ከ1847 እስከ 1983” በሚል ርዕስ ባቀረቡት መፅሃፍ ላይ ሚዩዚክ ሜይዴይ ነገ ውይይት ያካሂዳል፡፡ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት፣ አምስት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ የሚደረገውን የሦስት ሰዓት ውይይት፣ የመነሻ ሀሳብ በማቅረብ የሚመሩት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ድህረ ምረቃ ትምህርት ቤት ተማሪ የሆኑት አቶ ታምራት ኃይሌ ናቸው፡፡

Read 3199 times
Administrator

Latest from Administrator