Saturday, 16 February 2013 13:50

“Eyes and Mist” ዛሬ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

ተስፋ በተጣለበት ፓን አፍሪካዊ ፀሐፊ ታሪኩ አባስ እቴነሽ የተፃፈው “Eyes and Mist” ኤክስፐርመንታል ረዥም ልቦለድ ዛሬ ምሽት በጁፒተር ኢንተርናሽናል ሆቴል እንደሚመረቅ አፍሪቅያህ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን አስታወቀ፡፡ ልብወለዱ ጭብጡን በወቅቱ ተጨባጭ እውነታ ላይ በማድረግ በእንግሊዝኛ የተፃፈ እንደሆነ ታውቋል፡፡ በምረቃው ላይ በአዲስ አበባ የሚገኙ የውጭ ሀገር ዜጐች፣ ደራሲዎችና ሌሎች ታዋቂ ሰዎች እንደሚገኙ የሚጠበቅ ሲሆን መፅሐፉ በባህር ዳር እንዲሁም በሰርቢያ፣ አሜሪካና ቱርክ እንደሚመረቅም ለማወቅ ተችሏል፡፡

Read 3183 times