“ያልታበሱ እንባዎች” እና “አድጎ አይቼው” በሚሉ ሥራዎቻቸው የሚታወቁት ደራሲ አሰፋ በቀለ ገብረኢየሱስ “ምዕራባዊት” በሚል ርእስ አዲስ፣ረዥም ልቦለድ መፅሐፍ ለንባብ አበቁ፡፡ በሦስት ክፍሎች 69 ምዕራፎችን በ252 ገፆቹ የያዘው መፅሐፍ በ35 ብር ከትናንት በስቲያ ጀምሮ እየተሸጠ ነው፡፡
“ያልታበሱ እንባዎች” እና “አድጎ አይቼው” በሚሉ ሥራዎቻቸው የሚታወቁት ደራሲ አሰፋ በቀለ ገብረኢየሱስ “ምዕራባዊት” በሚል ርእስ አዲስ፣ረዥም ልቦለድ መፅሐፍ ለንባብ አበቁ፡፡ በሦስት ክፍሎች 69 ምዕራፎችን በ252 ገፆቹ የያዘው መፅሐፍ በ35 ብር ከትናንት በስቲያ ጀምሮ እየተሸጠ ነው፡፡