Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Saturday, 22 October 2011 11:47

ሀበሻ በሶማሊያ እስር ቤቶች ለንባብ በቃ፣ ሳምንት ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

የብዙ ሺህ ኢትዮጵያውያንን የአስራ አንድ ዓመታት የሶማሊያ እስር ቤቶች ህይወት በመዳሰስ እውነተኛ ታሪኮች ያካተተው “ሀበሻ በሶማሊያ እስር ቤቶች” መፅሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ በአቶ ጥላሁን አትሬሶ የተዘጋጀው መፅሐፍ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ሲወጡ የነበሩ መጣጥፎችንና ሌሎች አዳዲስ ፅሁፎችን አካቷል፡፡ 267 ገፆች ያሉት ይህ መፅሐፍ በ40 ብር ዋጋ ለገበያ ቀርቧል፡፡
ይኸው መፅሐፍ በሚቀጥለው ሳምንት ሰኞ ጥቅምት 20 ቀን 2004 ዓመተ ምህረት ከቀኑ 10፡30 በዋቢ ሸበሌ ሆቴል የታሪክ ምሁራን፤ ደራስያን፤ እና በሶማሊያ ይኖሩ የነበሩ ኢትዮጵያውያን እንዲሁም ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው የኪነጥበብ ማህበረሰብ አባላት በተገኙበት ይመረቃል፡፡

Read 3081 times