ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(2 votes)
ድምጻዊ ቴዎድሮስ አሰፋ (ቴዲ ዮ) ከዞጃክ ወርልድ ዋይድ ጋር በመተባበር ያዘጋጀውን “ይለያል” የተሰኘ ሦስተኛ አልበሙን በትላንትናው ዕለት ለገበያ ማቅረቡ ታውቋል፡፡ ሦስተኛ አልበሙ መውጣቱን አስመልክቶ ድምጻዊው ከትላንት በስቲያ በማሪዮት ሆቴል ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ፤አልበሙ በአይቲውስ እና በአማዞን ከፊታችን ረቡዕ ጀምሮ በይፋ እንደሚለቀቅ…
Rate this item
(0 votes)
የጎንደር የባህር ፊስቲቫል በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ አዘጋጁ ብራና ኤቨንትስ አስታወቀ፡፡ “እናትዋ ጎንደር” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የጎንደር ፌስቲቫል ከጥር 4-6 ቀን 2016 በአዲስ አበባ የኢትዮ ኩባ የወዳጅነት አደባባይ በድምቀት እንደሚካሄድ አዘጋጁ ብራና ኢቨንትስና ፕሮሞሽን ሰሞኑን በኢዮሜር ሆቴል ለመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች…
Rate this item
(0 votes)
ማክሰኞ ህዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም በጀርመን፣ ጎተ የባህል ማዕከል በተከናወነ እጅግ አስደሳችና አስገራሚ በሆነ ዝግጅት ተጠናቋል። ፊልሞቹን ካዩ በኋላ በመዝጊያ ፕሮግራሙ ላይ እንዲገኙ ከተጋበዙት ብዛት ያላቸው ትምህርት ቤቶች መካከል የስምንት አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች፣ በሀገራችንም ሆነ በአለማችን ችግር…
Rate this item
(1 Vote)
በአፍሪካ ትልቁ የፓን አፍሪካ የሙዚቃ ሽልማት ሥነ ሥርዓት ኮራ ሽልማት ላይ (KORA AWARDS, THE BIGGEST PAN AFRICANMUSIC AWARDS CEREMONY) አምስት ኢትዮጵያዊያን ሙዚቀኞች በአምስት ዘርፍ እጩሆነው ተመርጠዋል፡፡ አምስቱም እጩዎች ከአርባሌሎች ተፎካካሪዎቻቸው ጋር በሕዝብ በሚሰጥድምጽ እንደሚፎካከሩ በ KORA AWARDS የፌስቡክ ገጻቸው ይፋ…
Rate this item
(0 votes)
እውቁ የትምህርት ባለሙያና የ95 ዓመት የእድሜ ባለፀጋው ዶ/ር አክሊሉ ሀብቴ ምስጋና ቀረበላቸው፡፡ የምስጋናና የእውቅና መርሃ ግብሩባለፈው ማክሰኞ ታህሳስ 2 ቀን 2016 ዓ.ም ጦር ሀይሎች አካባቢ በሚገኘው “ሊባዊ ኢንተርናሽና” ት/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥየተካሄደ ሲሆን የምስጋና መርሃ ግብሩበለባዊ አለም አቀፍ ት/ቤትና በተወዳጅ…
Rate this item
(0 votes)
 32ኛው የአውደፋጎስ የመፅሀፍ ውይይት ክበብ “አደፍርስ ልቦለድ በሙዚቃ መንፈስ መፅሀፍነቱ ሲዳሰስ” በሚል ርእስ ነገ ታህሳስ7 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ በኢትዮጵያ ቤተ መፃህፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ (ወ መዘክር) እደሚካሄድ አዘጋጆቹአስታወቁ፡፡ የውይይቱን የመነሻ ሀሳብ ከላይ በተገለፀው ርዕስ የምታቀርበው ትሬዛ ዮሴፍ…
Page 5 of 316