Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Saturday, 31 December 2011 11:55

ሚል ጊብሰን በፍች ለኪሳራ ተዳርጓል

Written by
Rate this item
(0 votes)
ለቀድሞ ሚስቱ 425 ሚ. ዶላር እንዲያካፍል ተበይኖበታል የሆሊዉዱ ዝነኛ የፊልም ባለሙያው ሜል ጊብሰን በተደጋጋሚ በገጠመው የጋብቻ ፍቺ ለከፍተኛ ኪሳራ እየተዳረገ እንደሆነ ተገለፀ፡፡ ለ31 ዓመት ያህል በትዳር አብራው የዘለቀችው የቀድሞ ሚስቱ ሮቢን ዴነስ በጠብ እንደተለየችው የሚታወቅ ሲሆን ከሁለት ዓመት በፊት ፍ/ቤት…
Rate this item
(0 votes)
ቀድሞ “ሮዝ” ትባል የነበረችው “አዲስ ጉዳይ” ባለቀለም መፅሔት የተመሰረተችበትን አምስተኛ ዓመት ባለፈው ቅዳሜ ምሽት በሒልተን አከበረች፡፡ የአከባበር ሥነ ሥርዓቱ በቅርቡ በድንገት ሕይወቷ ያለፈውን የመፅሔቷ ምክትል ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ፅጌረዳ ሃይሉ በሕሊና ፀሎት በማሰብ የተጀመረ ሲሆን መፅሔቷን የተመለከተ ጥናታዊ ፅሁፍም ቀርቧል፡፡…
Rate this item
(0 votes)
ለአራት ዓመት ከፊልም ሥራ ርቆ የቆየው የ43 ዓመቱ ዝነኛው የፊልም ተዋናይ ዊል ስሚዝ በአዲስ ፊልም ወደትወና እንደተመለሰ ተገለፀ፡፡ዊል ስሚዝ ከቶሚሊ ጆንስ ጋር የሚተውንበት አዲስ ፊልም የ”ሜን ኢን ብላክ” ተከታታይ ፊልም 3ኛ ክፍል እንደሆነ ታውቋል፡፡ በሚተውንባቸው ፊልሞች ከፍተኛ ገቢ በማስገባት የሚታወቀው…
Saturday, 24 December 2011 09:13

አይቤክስ ተማሪዎቹን ዛሬ ያስመርቃል

Written by
Rate this item
(0 votes)
የቱሪዝም ጋዜጠኞች ፎረም ይቋቋማል አይቤክስና የሆቴልና ቱሪዝም ኮሌጅ በሆቴል፣ ምግብ ዝግጅት፣ መስተንግዶ፣ በእንግዳ አቀባበል እና በቱሪዝም ማኔጅመንት፣ ጋይድና ኦፕሬሽን ዘርፍ ያሰለጠናቸውን 320 ተማሪዎች ዛሬ ጧት 2፡30 ያስመርቃል፡፡ ቦሌ በሚገኘው ደሳለኝ ሆቴል የሚመረቁት ተማሪዎች በግዮን፣ በሐርመኒ፣ በግሎባል እና በሌሎች የአዲስ አበባ…
Rate this item
(0 votes)
እድሜአቸው ከሁለት እስከ 10 ዓመት የሆኑ ሃያ ሶስት ሕፃናት የተሳተፉበት የ45 ደቂቃ “ጨረቃ ድንቡል ዶቃ” ቪሲዲ ትናንት ማታ በሒልተን ተመረቀ፡፡ አራት ነባር ዜማዎችንና ስድስት የፈጠራ ስራዎችን የያዘውን ቪሲዲ፤ በሕይወት ችልድረን ሶንግ ፕሮዳክሽን የተዘጋጀ ነው፡፡ የድርጅቱ ሥራ አስኪያጅ ሕይወት ማሞ ቪሲዲውን…
Rate this item
(0 votes)
በጋዜጠኛ ኃይለገብርኤል እንደሻው የተዘጋጁ አስራ አንድ ሥራዎች የተካተቱበት የአጫጭር ልቦለዶች ስብስብ በዚህ ሳምንት ለንባብ በቃ፡፡ “ምቀኞች”፣ “ማጅራት መቺዎቹ”፣ “ዳቦ ፍለጋ”፣ “ያን ሰሞን”፣ “እንጀራና ወጥ”፣ “ያላዳፉ ነፍሶች”፣ “አገር ሲያረጅ”፣ “እንመሸከንቱ”፣ “የሸንጎ ዓይን”፣ “ተረኛዋ” እና “አበራ ኩራቴ” የተሰኙ ታሪኮችን የያዘው ባለ 171…