ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የደራሲና ጋዜጠኛ አሸናፊ ደምሴ ሁለተኛ ስራ የሆነው “የራስ ብርሃን” እና ሌሎች ወገኛ ታሪኮች መጽሐፍ የፊታችን አርብ ሰኔ 24 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ በሀገር ፍቅር ቴአትር ይመረቃል። መጽሀፉ የራስ ምሳሌ የሚሆኑ ታሪኮችን ከሀገር ውስጥና ከዓለም አቀፍ የስነ-ቃል ሀብቶች በመዘነቅ…
Read 23348 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የሰጥአርጌ አስማረ ሶስተኛ ስራ የሆነው “ልቤን እንዳትቀብሩት” የተሰኘ የግጥም ስብስብ መፅሐፍ ሰኞ ሰኔ 20 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቴአትር በድምቀት ይመረቃል። በእለቱም ግጥም፣ ወግ የመጽሐፉ ዳሰሳና ከመጽሀፍ የተመረጡ ግጥሞች ለታዳሚ የሚቀርቡ ሲሆን ከምርቃ ስነ-ስርዓቱ ቀደም ብሎ…
Read 21853 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 25 June 2022 17:49
“የብረት ቆሎ” መፅሐፍ ዛሬ ይመረቃል የገነት ጦር ት/ቤት ታሪክ ከ1927-1983
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
በሻምበል ታደሰ ወልደገብርኤል የተዘጋጀውና ከ1927 እስከ 1983 ዓ.ም ድረስ ያለውን የገነት ጦር ት/ቤትን ታሪክ የሚያወሳው መጽሐፍ ዛሬ በሆለታ ገነት ትልልቅ የጦር መኮንኖች፣ የቀድሞ የኢትዮጵያ የሰራዊት አባላትና የደራሲው ጓደኞች በተገኙበት መረቃል። “የብረት ቆሎ” የተሰኘውና የጦር ት/ቤቱን ታሪክ በስፋትና በጥልቀት የሚዳስሰው መጽሀፉ፣…
Read 21542 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአጭር ልብወለድ ድርሰቶቹና በሃሳባዊ መጣጥፎቹ የምናውቀው ደራሲ ሌሊሣ ግርማ፣ በአዲስ የልብ-ወለድ መፅሐፍ በድጋሚ መጥቷል።ሌሊሣ ግርማ ከዚህ ቀደም፣ “የንፋስ ህልም … “አፍሮጋዳ”፣ “መሬት-አየር-ሰማይ”፣ “የሰከረ እውነታ”፣ “እስቲ ሙዚቃ” እና “ነጸብራቅ” በተሰኙ የድርሰት እና የወግ ስብስቦቹ በአንባቢያን ዘንድ ይታወቃል። ብዙ አድናቂዎችንም አትርፏል፡፡እነሆ አሁን፣…
Read 11630 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በዳራሲ ህሩይ ሮሜል የተጻፈው “ባለዋርካው ሰጉራ” የተሰኘ የልጆች መፅሐፍ ባለፈው እሁድ ሰኔ 5 ቀን 2014 ዓ.ም አመሻሽ ላይ በአክሱም ሆቴል ተመረቀ፡፡ መፅሐፉ በዋናነት መቼቱን ጅማ አድርጎ በማህበረሰቡ የሚነገሩ ተረቶችንና አፈታሪኮችን በማዘጋጀት ለልጆች በሚገባና በሚመች መልኩ ተደርጎ መሰናዳቱ ታውቋል፡፡ መፅሀፉን የፃፈው…
Read 11407 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በገጣሚዋና በህክምና ባለሙያዋ ዶ/ር አበባ የሺጥላ የተሰናዳውና 66 ያህል ግጥሞችን የያዘው “እግዜር ቅኔ አማረው” የተሰኘው የግጥም ስብስብ መፅሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ በመፅሐፉ ውስጥ የተካተቱ ግጥሞች በርካታ ማህበራዊ ርዕስ ጉዳዮችን የሚዳስሱ ፍሬያማ ግጥሞች ስለመሆናቸው መፅሐፉን የማንበብ ዕድል የገጠማቸው ግለሰቦች ገልፀዋል፡፡ ዶ/ር አበባ…
Read 11923 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና