ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በዳንኤል ተፈራ ማሞ የተጻፈው “ከአቧሬ ካዛንቺስ እስከ ኮለምበስ ኦሃዮ“ የተሰኘ መጽሐፍ፣ የፊታችን ሰኞ ሰኔ 19፣ ከቀኑ 11 ሰዓት ላይ በሃገር ፍቅር ትንሹ አዳራሽ እንደሚመረቅ ተገለጸ፡፡ጸሃፊው፤ በስደት ህይወቱ ያሳለፋቸውን ውጣውረዶች፣ አስተማሪና አዝናኝ ገጠመኞች እንዲሁም በጀብዱ የተሞላ እውነተኛ ታሪኩን ነው ለአንባብያን ያበረከተው…
Read 1585 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የደራሲ አንተነህ እሸቱ 6ኛ ሥራ የሆነው “ሳሌም” የተሰኘ ረዥም ልቦለድ መፅሀፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ። መፅሐፉ በዋናነት መቼቱን “ከፍታ” የተሰኘች ምናባዊ ከተማ ላይ መስርቶ ሳሌም የተባለችዋ ጋዜጠኛ በዚህች ከተማ ላይ ከአዲስ አበባ የሄዱ ዘመዶቿን ሽኩቻ የምትታዘብበትና ቤተሰቦቿ የሀገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ እንደሚወክሉ…
Read 1204 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሰምና ወርቅ ሚዲያና ኢንተርቴይንመንት የዘንድሮውን የአፍሪካ የህጻናት ቀን ምክንያት በማድረግ 4 ሰዓት እስከ 10 ሰዓት “ህልማችንና ልባችንን ለህፃናት” በሚል መሪ ቃል፣ ዛሬ ሰኔ 10 ቀን 2015 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡00-10፡00 የሚዘልቅ ልዩ ልዩ ኪነ-ጥባባዊ መሰናዶ (ፌስቲቫል) በሀገር ፍቅር ቴአትር ያካሂዳል፡፡ በእለቱም…
Read 718 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአዳማ ከተማ የሚገኘውና በየወሩ ኪነጥበባዊ መሰናዶዎችን የሚያዘጋጀው የ”ግሪክ ኪነ ጥበባት” 21ኛ ምሽት የሆነው “ናፍቆት” የኪነ ጥበብ ምሽት በነገው ዕለት ከቀኑ 10፡00 በከተማዋ በሚገኘው ማፊ ሬስቶራንት አዳራሽ ውስጥ ይካሄዳል፡፡ በእለቱ ግጥም፣ ወግ፣ መነባንብ፣ ሙዚቃና ሌሎችም ኪነጥበባዊ መሰናዶዎች እንደሚቀርቡ የፕሮግራሙ አዘጋጅ ገጣሚ…
Read 953 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ለአምስት ቀናት የሚዘልቅ የመጻሕፍት አውደርዕይና የሚዲያ ኤክስፖ፣ ሰኔ 28 ቀን 2015 ዓ.ም በግዮን ሆቴል እንደሚከፈት የተገለጸ ሲሆን፤መርሃግብሩ የኪነጥበብ ፌስቲቫልም ነው ተብሏል፡፡የሃሳቡ ጠንሳሽና የመርሃግብሩ አዘጋጅ ድርጅት፣ የዩቶጵያ ሚዲያና ኤቨንት ዋና ሥራ አስኪያጅ ዘርይሁን ታየ እንዲሁም በዚህ ፕሮጀክት ላይ ራዕዩን በመደገፍ አብረውት…
Read 2982 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
‘’በሥነ ጥበባት ሕብራዊ መልክ የተዋበች ኢትዮጵያ’’ በሚል መርህ ከተማ አቀፍ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫል፣ ከነገ በስቲያ አርብ ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት፣ በግዮን ሆቴል እንደሚካሄድ የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ባህል፣ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ፣ የኪነጥበብ ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ…
Read 740 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና