Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Saturday, 17 December 2011 10:16

ሌዲ ጋጋ በ90 ሚ.ዶላር ገቢ ትመራለች

Written by
Rate this item
(0 votes)
እየተገባደደ በሚገኘው የፈረንጆች ዓመት በቢልቦርድ የሙዚቃ ሽያጭ የደረጃ ሰንጠረዥ ላይ በተደጋጋሚ የመሪነት ስፍራውን በመቆጣጠር ከፍተኛ ብልጫ ያሳዩ አርቲስቶች ይፋ የተደረጉ ሲሆን፤ ብሪታኒያዊቷ የፖፕ ሙዚቃ ልእልት አዴሌ በሶስት ዘርፎች የበላይነት ተቀዳጀች፡፡ “21” የተሰኘው የአዴሌ አልበም በዚህ ዓመት በአሜሪካ ብቻ 4.5 ሚሊዮን…
Rate this item
(0 votes)
በሆሊውድ ተሰርተው ለእይታ ከበቁ የዘንድሮ ፊልሞች በተከታታይ ክፍል የቀረቡ፤ በአፈታሪክ ጭብጦች ላይ የሚያጠነጥኑ እና የካርቱንና የአኒሜሽን ፊልሞች ከፍተኛ ገቢ እንዳገኙ “ቦክስ ኦፊስ ሞጆ” አመለከተ፡፡ ዘንድሮ ሆሊውድ በአለም አቀፍ ገበያ 36.8 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ያገኘ ሲሆን ገቢው ባለፉት ሦስት ዓመታት ከተመዘገበው…
Saturday, 17 December 2011 10:01

የሼርሎክ ሆምስ ፊልሞች አትራፊ ሆነዋል

Written by
Rate this item
(0 votes)
ከ84 ዓመታት በፊት የተፃፉት የሼርሎክ ሆምስ ገድሎችን የሚተርኩት የሰር አርተር ኮናን ዶይል ልቦለድ መፃህፍት በፊልም ስራ አትራፊ እንደሆኑ ቢቢሲ ዘገበ፡፡ ከወር በኋላ በመላው ዓለም ለእይታ የሚበቃው አዲሱ የሼርሎክ ሆምስ ፊልም “ኤ ጌም ኦፍ ሻዶውስ” የሚሰኝ ሲሆን የፊልሙ ዲያሬክተር እንግሊዛዊው ጋይ…
Rate this item
(0 votes)
በኢትዮጵያ የመጀመርያው ዘመናዊ ልቦለድ ፊልም እንደሆነ የሚነገርለት “ሂሩት አባቷ ማነው?” የተሠራበት 47ተኛ ዓመት የፊታችን ሐሙስ ከቀኑ 11 ሰዓት በፑሽኪን አዳራሽ በኪነጥበብ ዝግጅት እንደሚከበር አላቲኖስ የፊልም ሰሪዎች ማህበር አስታወቀ፡፡ ማህበሩ በቀጣዩ ሳምንትም ከፊልሙ ጋር የተገናኘ ዝግጅት እንዳለው ታውቋል፡፡
Rate this item
(0 votes)
አቢሲኒያ የስነጥበብና የሞዴሊንግ ማሰልጠኛ ተቋም ዛሬ ከቀኑ 8 ሰዓት ሁለተኛ የኪነጥበብ ዝግጅቱን እንደሚያቀርብ ገለፀ፡፡ አምስት ኪሎ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር ቅፅር ግቢ ውስጥ በሚገኘው የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን አዳራሽ የሚቀርበው ዝግጅት ግጥሞች፣ አጫጭር ጭውውቶች፣ ባህላዊ ውዝዋዜ፣ ዘመናዊ ውዝዋዜን ያካተተ ነው፡፡ የግጥም…
Saturday, 10 December 2011 10:14

“አደፍርስ” ላይ ውይይት ይካሄዳል

Written by
Rate this item
(0 votes)
የሚዩዚክ ሜይደይ ኢትዮጵያ የመፃሕፍት ንባብ እና የውይይት ክለብ በደራሲ ዳኛቸው ወርቁ “አደፍርስ” የረዥም ልቦለድ መፅሐፍ ላይ ውይይት እንደሚደረግ አስታወቀ፡፡ ነገ ከቀኑ 8 ሰአት በአምስት ኪሎው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ የሚካሄደውን የሦስት ሰዓት ውይይት ደራሲና ሃያሲ መስፍን ኃብተማርያም የመነሻ ሀሳብ በማቅረብ…