ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሰኔ 2 አሸናፊዎች በስካይላይት ሆቴል ይሸለማሉ ባለፈው ዓመት (በ2014) በአገራችን ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ለእይታ ከቀረቡ ፊልሞች መካከል 22ቱ ለውድድር መቅረባቸው ታውቋል፡፡ሰሞኑን የሽልማት ድርጅቱ ባወጣው መግለጫ፤ ከጉማ ጅማሮ አንስቶ በተለያዩ ሙያተኞች ሲጠየቅ የነበረው ”የተከታታይ ፊልም” ምድብ እና ”የዘጋቢ ፊልም” ምድብ ዘንድሮ…
Read 618 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ብሔራዊ ቴአትር ከማክሰኞ ጀምሮ ትርኢት ማቅረብ ይጀምራል ከመጋቢት 12 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በጣራ ዕድሳት ምክንያት ትርኢቶችን ማቅረብ አቋርጦ እንደነበር ያስታወሰው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር፤ አሁን ዕድሳቱ በመጠናቀቁ ከፊታችን ማክሰኞ ግንቦት 29 ቀን 2015 ዓ.ም አንስቶ ቴአትር ቤቱ መደበኛ ሥራውን እንደሚጀምር…
Read 810 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
እሁድ በ20/09/2015 ዓ.ም ከቀኑ በ8:00 ሰአት ታላላቅ እንግዶች በተገኙበት ይመረቃል። እርስዎም እንዲታደሙ ተጋብዘዋል። "የደፈረሱ አይኖች" ደራሲ:- ውድ ነህ ክፍሌ አዘጋጅ:- ሳሙኤል ተስፋዬ
Read 1228 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ነገ በአብርሆት ቤተ መጻሕፍት ይመረቃሉ በልጆች መፃሕፍት ደራሲነቷ በምትታወቀው ሳምራዊት አርአያመድህን መርሻ የተዘጋጁ ሦስት የአማርኛ የብሬይል የልጆች መፃሕፍት በነገው እለት በአብርሆት ቤተ-መፃህፍት ከጠዋቱ 3፡30 እስከ 5፡00 እንደሚመረቁ ተገለፀ፡፡ከዚህ ቀደም 14 የልጆች መፃሕፍትን ያሳተመችው ደራሲ ሳምራዊት፤ አሁን ደግሞ ከዚህ በፊት ያሳተመችውን…
Read 1507 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 20 May 2023 20:07
“ሕልቀት” የቤተሰብ ማዕከል ተመስርቶ ስራ ጀመረ ጤናማና ደስተኛ ቤተሰብን ማፍለቅ ዋነኛ ዓላማው ነው ተብሏል
Written by Administrator
በእውቁና አንጋፋው ጋዜጠኛና የሚዲያ አማካሪ ሐበኒዮም ሲሳይ የተቋቋመው “ሕልቀት” የቤተሰብ ማእከል በይፋ ተመስርቶ ስራ ጀመረ፡፡ ማእከሉ ባለፈው ሰኞ ጊዮን ሆቴል ውስጥ በሚገኘው “ግሮቭ ጋርደን ዎክ” አዳራሽ የማህበረሰብ አንቂዎች፣ ምሁራን በቤተሰብና በትዳር ዙሪያ የሚሰሩ ተቋማትና ግለሰቦች፣ ታዋቂ ሰዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች…
Read 1469 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 13 May 2023 20:17
የታዋቂው የክላርኔት ተጫዋች ዳዊት ፍሬው የቀብር ስነ-ስርዓት እሁድ ይፈጸማል
Written by Administrator
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስክሬኑን በነፃ አጓጉዟል ታዋቂው የክላርኔት መሳሪያ ተጫዋች ዳዊት ፍሬው ኃይሉ የቀብር ስነ-ስርዓት ነገ እሁድ ግንቦት 6 ቀን 2015 ዓ.ም በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ይፈጸማል። የቀብር አስፈጻሚ ኮሚቴው ትናንት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ዛሬ ከሰዓት በገነተ ጽጌ ቅዱስ…
Read 1703 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና