ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
ሰኔ 2 አሸናፊዎች በስካይላይት ሆቴል ይሸለማሉ ባለፈው ዓመት (በ2014) በአገራችን ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ለእይታ ከቀረቡ ፊልሞች መካከል 22ቱ ለውድድር መቅረባቸው ታውቋል፡፡ሰሞኑን የሽልማት ድርጅቱ ባወጣው መግለጫ፤ ከጉማ ጅማሮ አንስቶ በተለያዩ ሙያተኞች ሲጠየቅ የነበረው ”የተከታታይ ፊልም” ምድብ እና ”የዘጋቢ ፊልም” ምድብ ዘንድሮ…
Rate this item
(1 Vote)
ብሔራዊ ቴአትር ከማክሰኞ ጀምሮ ትርኢት ማቅረብ ይጀምራል ከመጋቢት 12 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በጣራ ዕድሳት ምክንያት ትርኢቶችን ማቅረብ አቋርጦ እንደነበር ያስታወሰው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር፤ አሁን ዕድሳቱ በመጠናቀቁ ከፊታችን ማክሰኞ ግንቦት 29 ቀን 2015 ዓ.ም አንስቶ ቴአትር ቤቱ መደበኛ ሥራውን እንደሚጀምር…
Saturday, 27 May 2023 20:01

"የደፈረሱ አይኖች"

Written by
Rate this item
(0 votes)
እሁድ በ20/09/2015 ዓ.ም ከቀኑ በ8:00 ሰአት ታላላቅ እንግዶች በተገኙበት ይመረቃል። እርስዎም እንዲታደሙ ተጋብዘዋል። "የደፈረሱ አይኖች" ደራሲ:- ውድ ነህ ክፍሌ አዘጋጅ:- ሳሙኤል ተስፋዬ
Rate this item
(1 Vote)
 ነገ በአብርሆት ቤተ መጻሕፍት ይመረቃሉ በልጆች መፃሕፍት ደራሲነቷ በምትታወቀው ሳምራዊት አርአያመድህን መርሻ የተዘጋጁ ሦስት የአማርኛ የብሬይል የልጆች መፃሕፍት በነገው እለት በአብርሆት ቤተ-መፃህፍት ከጠዋቱ 3፡30 እስከ 5፡00 እንደሚመረቁ ተገለፀ፡፡ከዚህ ቀደም 14 የልጆች መፃሕፍትን ያሳተመችው ደራሲ ሳምራዊት፤ አሁን ደግሞ ከዚህ በፊት ያሳተመችውን…
Rate this item
(0 votes)
በእውቁና አንጋፋው ጋዜጠኛና የሚዲያ አማካሪ ሐበኒዮም ሲሳይ የተቋቋመው “ሕልቀት” የቤተሰብ ማእከል በይፋ ተመስርቶ ስራ ጀመረ፡፡ ማእከሉ ባለፈው ሰኞ ጊዮን ሆቴል ውስጥ በሚገኘው “ግሮቭ ጋርደን ዎክ” አዳራሽ የማህበረሰብ አንቂዎች፣ ምሁራን በቤተሰብና በትዳር ዙሪያ የሚሰሩ ተቋማትና ግለሰቦች፣ ታዋቂ ሰዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች…
Rate this item
(1 Vote)
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስክሬኑን በነፃ አጓጉዟል ታዋቂው የክላርኔት መሳሪያ ተጫዋች ዳዊት ፍሬው ኃይሉ የቀብር ስነ-ስርዓት ነገ እሁድ ግንቦት 6 ቀን 2015 ዓ.ም በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ይፈጸማል። የቀብር አስፈጻሚ ኮሚቴው ትናንት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ዛሬ ከሰዓት በገነተ ጽጌ ቅዱስ…
Page 9 of 315