ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(1 Vote)
በአንጋፋው ደራሲ ሃያሲና የኢኮኖሚ ባለሙያ አስፋው ዳምጤ የተሰናዳው “የአማረኛ ጥበበ ቃላት ቅኝት” የተሰኘ መፅሐፍ፣ ዛሬ ከጠዋቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በሀገር ፍቅር ቴአትር አዳራሽ ይመረቃል፡፡መፅሐፉ፤ የዘመናት ታሪክን የሚያሳይ፤ የመቶ ዓመት የልብወለድ ታሪኮችን የሚተነትን ነው ተብሏል፡፡በምርቃት ሥነስርዓቱ ላይ ሰዓሊ እሸቱ ጥሩነህ፣ ደራሲና…
Rate this item
(0 votes)
በአዲስ ዓመት ዋዜማ ታዋቂ ዓለም አቀፍ አርቲስቶችን ወደ ኢትዮጵያ በማምጣት የሙዚቃ አፍቃሪያንን በማዝናናት የሚታወቀው ሸራተን አዲስ ሆቴልና የኢትዮጵያን ባህልና ሙዚቃ ለዓለም ለማስተዋወቅ የሚተጋው “ይሳቃል ኢንተርቴይመንት” በመተባበር በአዲስ ዓመት ዋዜማ ታላቅ የሙዚቃ ኮንሰርት እንደሚያዘጋጁ ገለፁ። አዘጋጆቹ ይህን የገለጹት ትላንት ሀምሌ 28…
Rate this item
(0 votes)
ኪነጥበብና ባህልን ለሥራ ፈጠራ በአግባቡ ካልተጠቀምን የተንሰራፋውን ሥራ አጥነት መቅረፍ እንደማይቻል ተገለፀ፡፡ ይህ የተገለፀው ከትላንት በስቲያ ሀምሌ 27 ቀን 2015 ዓ.ም ረፋድ ላይ ሰላም ኢትዮጵያ “ኪነጥበብና ባህል ለሥራ ፈጠራ” በሚል መርህ በቫይብ ሆቴል ባዘጋጀው የፓናል ውይይት ነው፡፡ የሥራ አጥ ቁጥር…
Rate this item
(1 Vote)
አርቲስት አብርሃም ወልዴ፣ ለሰርጉ ወጪ በሚል በጎፈንድሚ እና በተለያየ መንገድ ከሰበሰበው ከ2.2 ሚሊዮን ብር በላይ ገንዘብ ውስጥ 1.9 ሚሊዮን ብር በደቡብ ጉራጌ፣ በሰሜን ሸዋ ፍቼ ከተማ፣ በሰቆጣና በደብረብርሃን ለሚገኙ አራት የበጎ አድራጎት ተቋማት ለገሰ። ገንዘቡ የተበረከተው ለጋበር የበጎ አድራጎት ድርጅት፣…
Rate this item
(1 Vote)
የደራሲ ተዋናይትና ፕሮዲዩሰር እስከዳር ግርማይ 3ኛ ሥራ የሆነው “ናፍቆት” መፅሀፍ ለንባብ በቃ፡፡ በበርካታ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ያተኮሩ የአጫጭር ልብወለዶች ስብስብ የሆነው “ናፍቆት” በማህበራዊ፣ በፍቅርና በተለያዩ ጉዳዮች ላይ የሚያጠነጥኑ ሀሳቦች ማካተቱም ታውቋል፡፡ በ162 ገጽ የተቀነበበው መጽሀፉ በ300 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡ የመጽሀፉ…
Rate this item
(0 votes)
“ተጓዥ ኪነ ጥበብ” የተሰኘ የኪነ ጥበብ መሰናዶ ዛሬ ሀምሌ 22 ቀን 2015 ዓ.ም አራት ኪሎ በሚገኘው አምባሳደር ሞል ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ እንደሚካሄድ አዘጋጆቹ ገለፁ፡፡ በእለቱ ግጥም፣ መነባንብ፣ ድራማ፣ ቴአትር፣ ሙዚቃ፣ ውዝዋዜ፣ ሰርከስ፣ ሥዕልና ሌሎችም ኪነ-ጥበባዊ መሰናዶዎች ይቀርባሉ ተብሏል፡፡ በዚህ…
Page 7 of 315