ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 23 June 2012 08:11
ካናን አዲስ አልበሙን ከወር በኋላ ይለቃል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ካናን ከጦርነት ጠበሳ ይልቅ በልብ ውስጥ ያለ ትኩሳትን መዝፈን እፈልጋለሁ ሲል ለሲኤን ኤን ተናገረ፡፡ አስቀድሞ በእርስ በእርስ ጦርነት ስለታመሰችው ሶማሊያ እና ስለስደት ህይወቱ አብዝቶ ይዘፍን የነበረው ከናን ከወር በኋላ በሚወጣ አዲስ አልበሙ በግሉ ህይወቱ እና የፍቅር ሁኔታው ላይ የሚያተኩሩ ዘፈኖችን…
Read 917 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 23 June 2012 08:08
የኒጀሩ ጊታሪስት ሙዚቃ ነፃነት ነው አለ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ታዋቂው ኒጀራዊ ሙዚቀኛ ኦማር ቦምቢኖ ሙክታር ሙዚቃ ነፃነት ነው ሲል ለሲኤን ኤን ተናገረ፡፡ ጊታሩን በበርሃ መጫወት ስለሚያበዛ የበረሃው የጊታር ጀግና ተብሎ ለመወደስ የበቃው ቦምቢኖ በሮክና ብሉስ ሙዚቃዎቹ በሰሜን አፍሪካና በመካከለኛው ምስራቅ ተወዳጅነት አትርፏል፡፡ በ12 ዓመቱ ጊታር መጫወት የጀመረው ቦምቢኖ የማሊውን…
Read 983 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሰሞኑን በሰሜን ምእራብ ፓኪስታን በምትገኝ ፔሽዋር ከተማ በግፍ የተገደለችው የ24 ዓመቷ ድምፃዊት ጋዛላ ጃቬድ አሟሟት አድናቂዎቿን ማሳዘኑን ዘ ሂንዱስታን ታይምስ ዘገበ፡፡ የታሊባን ሃይሎች የሙዚቃና ዳንስ ክልከላ በማድረግ የጣሉትን ገደብ በመጣስ ከፍተኛ መስዕዋትነት የከፈለች አርቲስት በሚል የአርቲስቷን ሞት በርካታ ዓለም አቀፍ…
Read 677 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 16 June 2012 12:59
“ጥቁር ሰው” የሙዚቃ ክሊፕ ላይ ውይይት ተካሄደ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
አላቲኖስ የፊልም ሰሪዎች ማህበር በቅርቡ የተመረቀውን የድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን “ጥቁር ሰው” ቪዲዮ ክሊፕ ለውይይት አቀረበ፡፡ ከትናንት ወዲያ ምሽት በሩስያ የሳይንስ እና ባህል ማዕከል ፑሽኪን አዳራሽ በተከናወነው ውይይት፤ የፊልም ባለሙያዎችና የጥበቡ አፍቃሪዎች ስለፊልም ጥበብ፣ ስለ ክሊፑ ፕሮዳክሽን እና ይዘት እንዲሁም ስለ…
Read 1376 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአቶ አራጌ ታረቀኝ የተፃፈው “በእንባ በራስ አፈር” የተሰኘ መፅሐፍ ዛሬ ከጧቱ በ3 ሰዓት ይመረቃል፡፡ የግጥም መፅሐፉ የሚመረቀው አምቦ መንገድ በሚገኘው የጀነራል ዊንጌት ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ሁለገብ አዳራሽ ውስጥ ነው፡፡ በአቶ አራጌ ታረቀኝ የተፃፈው “በእንባ በራስ አፈር” የተሰኘ መፅሐፍ ዛሬ ከጧቱ በ3…
Read 838 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአፓርታይድ ደቡብ አፍሪካ መብት የጠየቁ ሕፃናት በግፍ የተጨፈጨፉበትን ሰኔ 9 ምክንያት (መነሻ) በማድረግ በየዓመቱ የሚከበረው የአፍሪካ ሕፃናት ቀን ትናንት ከጧቱ 2 ሰዓት እስከ ቀኑ 9 ሰዓት በአዲሱ የአፍሪካ ሕብረት አዳራሽ ተከበረ፡፡ አርቲስት ቻቺ ታደሰ በሥራ አስኪያጅነት የምትመራው “ዊንግስ ኢጁኬሽን እና…
Read 2634 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና