ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“የዳቪንቺ ኮድ” የተሰኘው መፅሐፍ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ በአምስት ኪሎው ብሄራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ ለውይይት እንደሚቀርብ ሚዩዚክ ሜይዴይ አስታወቀ፡፡ የዳን ብራውን ሥራ የሆነው ትርጉም መፅሐፍ ላይ መነሻ ሃሳብ በማቅረብ ውይይቱን የሚመራው ወጣት ናትናኤል አስፈሪ ነው፡፡ አቅራቢው በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የኮምፒውተር ሳይንስ…
Read 2096 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 20 October 2012 12:06
የጃፓን ፊልም አውደርእይ በመቀሌ ይቀጥላል
Written by መልካሙ ተክሌ melkamutekle@gmail.com
ኢትዮጵያ በሚገኘው የጃፓን ኤምባሲ አስተባባሪነት በአዲስ አበባ እየቀረበ ያለው የጃፓን ፊልም አውደርእይ በመቀሌ ከተማ እንደሚቀጥል አዘጋጆቹ አስታወቁ፡፡ ፊልሞቹ ከመጪው ማክሰኞ እስከ ሐሙስ በመቀሌ ከተማ እንደሚታዩ ታውቋል፡፡ በአዲስ አበባ ከጥቅምት 5 ጀምሮ በአሊያንስ ኢትዮ ፍራንሴ፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና በጣሊያን የባህል ተቋም…
Read 1052 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ካለፈው ዓመት መስከረም ጀምሮ አገልግሎት መስጠት ያቆመው ራስ ትያትር በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ወይም በሐገር ፍቅር ትያትር ቤት “ሻማ ያዥ” የተባለ አዲስ ትያትር በህዳር ወር ለሕዝብ እንደሚያቀርብ ምንጮቻችን አመለከቱ፡፡ ደራሲ ተስፋዬ ሽመልስ የፃፈውን ቲያትር የትያትር ባለሙያዎቹ ቢኒያም ኃይለሥላሴ እና ካሌብ ዋለልኝ…
Read 2299 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በጀርመን የተማሩ ኢትዮጵያውያን ማህበርና “የሊስትሮ ድርጅት በጀርመን” በመተባበር ያዘጋጁት “የሊስትሮ ቀን” ዛሬ እንደሚጠናቀቅ ተገለፀ፡፡ ለሦስት ሳምንት ሲቀርብ የቆየው ዝግጅት፤ በአውደ ጥናቶች እና ኪነጥበባዊ ዝግጅቶች በመታጀብ በሊስትሮነት የተሰማሩ ወጣት ተማሪዎች ያሉባቸውን ችግሮችና ውጣ ውረዶች ዳስሷል፡፡ ዝግጅቱ ዛሬ ሲዘጋ የተለያዩ ሽልማቶች የሚሰጡ…
Read 2091 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 20 October 2012 11:54
“የዐይን ፀጥታ” እና “የጦርነት ጥበብ” ለንባብ በቁ
Written by መልካሙ ተክሌ melkamutekle@gmail.com
“ያመነም ያላመነም” ይመረቃልበአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ ጥበባዊ ፅሁፎችን በማስነበብ የሚታወቀው ደራሲ ኪሩቤል ሳሙዔል “የዐይን ፀጥታ እና ሌሎች አጫጭር ነፍስ ወለዶች” የተሰኘ ጥበባዊ መፅሃፍ ለንባብ አበቃ፡፡ በ168 ገፆች የተቀነበበው መፅሃፉ፤ 24 ታሪኮችን የያዘ ሲሆን ዋጋው 30 ብር ነው፡፡ “The art of…
Read 1968 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የምጣኔ ሀብት ባለሙያ በሆነችው ወይዘሪት ትዕግስት አለምነህ የተዘጋጁ 66 ግጥሞች የተካተቱበት “የዝምታ ጩኸት” የተሰኘ የግጥም መድበል ከትናንት በስቲያ በብሔራዊ ቤተመፃሕፍትና ቤተመዛግብት ኤጀንሲ አዳራሽ ተመረቀ፡፡ በስፕሪንግ ማተሚያ ቤት የታተመው ባለ 85 ገፆች መፅሐፍ ለሃገር ውስጥ ገበያ 20 ብር፣ ለውጭ ደግሞ በ10…
Read 2425 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና