Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(1 Vote)
ካለፈው ዓመት መስከረም ጀምሮ አገልግሎት መስጠት ያቆመው ራስ ትያትር በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ወይም በሐገር ፍቅር ትያትር ቤት “ሻማ ያዥ” የተባለ አዲስ ትያትር በህዳር ወር ለሕዝብ እንደሚያቀርብ ምንጮቻችን አመለከቱ፡፡ ደራሲ ተስፋዬ ሽመልስ የፃፈውን ቲያትር የትያትር ባለሙያዎቹ ቢኒያም ኃይለሥላሴ እና ካሌብ ዋለልኝ…
Saturday, 20 October 2012 11:56

“የሊስትሮ ቀን” ዛሬ ይጠናቀቃል

Written by
Rate this item
(1 Vote)
በጀርመን የተማሩ ኢትዮጵያውያን ማህበርና “የሊስትሮ ድርጅት በጀርመን” በመተባበር ያዘጋጁት “የሊስትሮ ቀን” ዛሬ እንደሚጠናቀቅ ተገለፀ፡፡ ለሦስት ሳምንት ሲቀርብ የቆየው ዝግጅት፤ በአውደ ጥናቶች እና ኪነጥበባዊ ዝግጅቶች በመታጀብ በሊስትሮነት የተሰማሩ ወጣት ተማሪዎች ያሉባቸውን ችግሮችና ውጣ ውረዶች ዳስሷል፡፡ ዝግጅቱ ዛሬ ሲዘጋ የተለያዩ ሽልማቶች የሚሰጡ…
Rate this item
(1 Vote)
“ያመነም ያላመነም” ይመረቃልበአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ ጥበባዊ ፅሁፎችን በማስነበብ የሚታወቀው ደራሲ ኪሩቤል ሳሙዔል “የዐይን ፀጥታ እና ሌሎች አጫጭር ነፍስ ወለዶች” የተሰኘ ጥበባዊ መፅሃፍ ለንባብ አበቃ፡፡ በ168 ገፆች የተቀነበበው መፅሃፉ፤ 24 ታሪኮችን የያዘ ሲሆን ዋጋው 30 ብር ነው፡፡ “The art of…
Saturday, 20 October 2012 11:50

“የዝምታ ጩኸት” ተመረቀ

Written by
Rate this item
(2 votes)
የምጣኔ ሀብት ባለሙያ በሆነችው ወይዘሪት ትዕግስት አለምነህ የተዘጋጁ 66 ግጥሞች የተካተቱበት “የዝምታ ጩኸት” የተሰኘ የግጥም መድበል ከትናንት በስቲያ በብሔራዊ ቤተመፃሕፍትና ቤተመዛግብት ኤጀንሲ አዳራሽ ተመረቀ፡፡ በስፕሪንግ ማተሚያ ቤት የታተመው ባለ 85 ገፆች መፅሐፍ ለሃገር ውስጥ ገበያ 20 ብር፣ ለውጭ ደግሞ በ10…
Rate this item
(2 votes)
በቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሕይወትና ሥራዎች ላይ በተለያዩ የኢትዮጵያ ቋንቋዎችና በእንግሊዝኛ የተዜሙ 12 ዘፈኖች የተካተቱበት “መለስ ማለት …” ሲዲ ዛሬ ይመረቃል፡፡ ከቀኑ 10 ሰዓት በኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል የሚመረቀውን ሲዲ አስመልክቶ ኤክስኪዩቲቭ ፕሮዲዩሰሩ አቶ ንጉሤ ገብረእግዚአብሔር (ኪንግኦ) ለአዲስ አድማስ ሲናገሩ፤ አስር…
Saturday, 06 October 2012 13:34

“አብሮ-አበድ” ፊልም ይመረቃል

Written by
Rate this item
(2 votes)
ቴዎድሮስ ፍቃድ ፅፎት ተስፋዬ ክንፈ ያዘጋጀውን “አብሮ-አበድ” የ90 ደቂቃ ፊልም እንደሚያስመርቅ ነገ እና ሰኞ እንደሚያስመርቅ ቲዲ ፊልም ፕሮዳክሽን አስታወቀ፡፡ በአንዲት የአዕምሮ ሕመምተኛ ወጣት ዙሪያ የሚያጠነጥን ነው ፊልሙ፡፡ ለመስራት ስድስት ወራት የፈጀው ድራማ ፊልም፤ ነገ በ8፣ በ10 እና በ12 ሰዓት በአዲስ…