ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሽልማቱ 18 ዘርፎች አሉት ተብሏል በቃል መልቲ ሚዲያ አዘጋጅነት በየዓመቱ የሚካሄደው “ክብር” የስነ-ፅሁፍና የጋዜጠኝነት ሽልማት ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ ጥር ወር መጨረሻ ላይ ይካሄዳል። የሽልማቱ አዘጋጅ የቃል መልቲ ሚዲያ መስራችና ዋና ስራ አስፈፀሚ ደራሲና ጋዜጠኛ ቃልኪዳን ሐይሉ ከሽልማቱ የቦርድ አባላት ጋር…
Read 31318 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የእውቁ ፖለቲከኛ የሺዋስ አሰፋ ልጆች ዛሬ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ ጊዮን ሆቴል ውስጥ በሚገኘው ግሮቭ ጋርደን ዎክ መፅሐፋቸውን በድምቀት ያስመርቃሉ፡፡ ከፖለቲከኛ አባታቸውና ከመምህርት እናታቸው የተገኙት ቅዱስ የሺዋስ እና ህሊና የሺዋስ በዛሬው ዕለት ሶስት መፅሀፍትን የሚያስመርቁ ሲሆን ሁለቱ መፅሀፍት የህሊና የሺዋስ…
Read 31705 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በኮሎኔል አሸብር አማረ የተፃፈው ሀገሬና ሕይወቴ መፅሀፍ መስከረም 14 ቀን 201 ዓ.ም በሂልተን ሆቴል ተመርቋል፡፡627 ገጾች የያዘ ግለ ታሪክ በ405 ብር ገበያ ላይ ውሏል፡፡
Read 31594 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ላለፉት 20 ዓመታት በልጆች ንባብ ላይ በመስራት የሚታወቀው “ኢትዮጵያ ሪድስ”፣ ሦስተኛውን ዓመታዊ የልጆች ንባብ ጉባኤ፣ “በንባብ ልምድ የዳበረ የልጅነት ዕድገት” በሚል መሪ ቃል፣ ከትላንት በስቲያ ሐሙስና ትላንትና በሳፋየር አዲስ ሆቴል አካሄደ፡፡ በመርሐግብሩ ላይ የትምህርት ሚኒስቴር ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተ- መጽሐፍትና…
Read 30792 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደራሲያኑ ዮሴፍ ተክሉ፤ በረከት ተከስተና ኤርሚያስ ገ/ሚካኤል ተፅፎ በዮሴፍ ተክሉ የተዘጋጀው “እህቴን” ፊልም ማክሰኞ መስከረም 10 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 11 ሰዓት ጀምሮ በዓለም ሲኒማ ይመረቃል፡፡ የልብ አንጠልጣይ በድርጊት የተሞላ ዘውግ ያለው ፊልሙ በተለይ ማርሻል አርት በተለይም ቴኳንዶ ስፖርት የሰዎችን…
Read 30995 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የቀድሞው የፓርላማ አባል የአሁኑ ዲፕሎማት አቶ አማኑኤል አብርሃም ሁለተኛ ሥራ የሆነው “ወላይታ በዘማናዊቷ ኢትዮጵያ” መፅሀፍ ዛሬ ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ጀምሮ አራት ኪሎ በሚገኙት አብርሆት የህዝብ ቤተ መፃህፍት ይመረቃል፡፡ በዕለቱ የመፅሀፍ ዳሰሳና ሌሎች ኪነ ጥበባዊ ክንውኖች የሚካሄዱ ሲሆን ከመፅሀፉ የተመረጡ ክፍሎች…
Read 21191 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና