ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ዘወትር ሃሙስ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር መታየት የጀመረው “ሶስተኛው ችሎት” ሥርአተ ፍትህና የሕሊና ዳኝነት ላይ ያተኮረ ትያትር የፊታችን ሰኞ ከቀኑ 11 ሰዓት በትያትር ቤቱ ይመረቃል፡፡ መሠረት ሕይወት እና ራሄል ተሾመ ያዘጋጁትን ትያትር የደረሰው አያሌው ሞገስ ነው፡፡በትያትሩ ፈለቀ አበበ፣ ሞገስ ወልደ ዮሐንስ፣…
Read 912 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 11 February 2012 09:29
አንጋፋው አርቲስት ማህሙድ ለመጀመሪያ ጊዜ በፊልም ምረቃ ተገኘ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
አንጋፋዉ አርቲስት ማህሙድ አህመድ ለመጀመሪያ ጊዜ በፊልም ምርቃት ላይ ተገኘ፡፡ አርቲስቱ በክብር እንግድነት የተገኘው ባለፈውሰኞምሽት“ሃኒሙን” የተባለ የአማርኛ ፊልም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ሲመረቅ ነው፡፡ በዚሁ ወቅት አርቲስቱ እንደተናገረው፤ ኢትዮጵያዊ ፊልሞች ቢመለከትም በምርቃት ላይ ሲገኝ የመጀመርያው መሆኑን ጠቅሶ ፊልሙ በሕዝብ ዘንድ ተወዳድ …
Read 893 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ወጣት ገጣሚያንና የሙዚቃ ባለሙያዎች የተቀናጁበት ወርሃዊ የኪነጥበብ ዝግጅት በመጪው ረቡዕ ምሽት 12፡30 በዋቢ ሸበሌ ሆቴል ይቀርባል፡፡ ገጣሚና ተዋናይ ሜሮን ጌትነት መድረክ በምትመራበት ዝግጅት ረዳት ፕሮፌሰር ኃይማኖት አለሙ ከ“ቴዎድሮስ” ትያትር ቅንጭብ የሚያቀርብ ሲሆን፣ አርቲስት ታምሩ ብርሃኑ መነባንብ፣ አባባው መላኩ፣ በረከት በላይነህ፣…
Read 817 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 11 February 2012 09:25
የ”ደርቢ” ተመልካቾች ቅሬታ አሰሙ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ባለፈው እሁድ ከቀኑ 8 ሰዓት “ደርቢ” የአማርኛ ፊልምን ሊመለከቱ የገቡ ፊልም አፍቃሪዎች በፊልሙ የድምፅ ጥራት መጓደል የተሰማቸውን ቅሬታ ገለፁ፡፡ በአምባሳደር ሲኒማ ገንዘባችንን ከፍለን እና ተጋብዘን ገባን ያሉት ተመልካቾች፤ ገንዘባችንም ጊዜአችንም ባክኖ አዝነን ወጣን ሲሉ ለአዲስ አድማስ ገልፀዋል፡፡ አንዲት ወጣት ከእህቷና…
Read 781 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በቅርቡ በድንገተኛ አደጋ ሕይወቷ ያለፈውን ጋዜጠኛና ደራሲ ፅጌሬዳ ኃይሉን በኪነጥበባዊ ዝግጅቶች እንደሚዘክር የኢትዮጵያ ሴት ደራስያን ማህበር አስታወቀ፡፡ ረቡዕ ከቀኑ 11 ሰዓት በፑሽኪን አዳራሽ ከእናት የማስታወቂያ ሥራዎች ድርጅት ጋር በመተባበርበሚቀርበው“ዝክረፅጌሬዳ”ዝግጅትይ መስፍን ሃብተማርያም፣ አለማየሁ ገላጋይና ኤፍሬም ስዩም ሥራዎቿን ያቀርባሉ ተብሏል፡፡
Read 965 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 11 February 2012 09:21
“ዴርቶጋዳ” ወደ እንግሊዝኛ ተተረጐመ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በደራሲ ይስማዕከ ወርቁ ተፅፎ ለንባብ የበቃው “ዴርቶጋዳ” ወደ እንግሊዝኛ ተተርጉሞ ካለፈው ሰኞ ጀምሮ ለንባብ በቃ፡፡ ዘላለም ንጉሤ የተረጎመውን መፅሐፍ ያሳተመው ዩኒቲ ፐብሊሸርስ ሲሆን መፅሐፉ በፋር ኢስት ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግል ማህበር ነው የታተመው፡፡ በመፅሐፉ ጀርባ ላይ ዶ/ር ታዬ አሰፋ፣ ደራሲና ሃያሲ መስፍን…
Read 3281 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና