ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከአራት ዓመት በፊት በከፍተኛ ድጋፍ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት በመሆን የተመረጡት ባራክ ኦባማ፤ በቀጣዩ ዓመት ህዳር ወር በሚካሄደው የአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ በድጋሚ ለመመረጥ ዘመቻ እያካሄዱ ሲሆን ከሆሊውድ በቂ ድጋፍ እንዳላገኙ “ዘ ሃፊንግተን ፖስት” ዘገበ፡፡ ከአራት አመት በፊት ሆሊውዶች ለኦባማ መመረጥ በቅስቀሳም ሆነ…
Read 997 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
እርዳታ ከውጭ ለማሰባሰብ ቃል ገብተዋል አምና በበጎ አድራጎት ድርጅትነት የተቋቋመው የኢትዮጵያ የኪነ-ጠቢባን ማህበር በአርቲስቶች አጠቃላይ ችግሮች ዙሪያ ከዶ/ር ልኡል አስፋወሠን ጋር የተወያየ ሲሆን ነዋሪነታቸውን በጀርመን ያደረጉት ልዑሉ፤ በዚያ ሀገር የሚገኙ ኢትዮጵያውያንንና ሌሎች ለጋሾችን በማስተባበር እርዳታ ለማሰባሰብ ለማህበሩ ቃል ገቡ፡፡ ቅዳሜ…
Read 1560 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 10 March 2012 11:57
ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ሁለተኛውን የባህል ባዛር አቀረበ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ያዘጋጀውን ሁለተኛውን የባህል አውደርዕይ ባለፈው ሳምንት ከማክሰኞ እስከ ሐሙስ አቀረበ፡፡ አራት ኪሎ ምኒሊክ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት በሚገኘው ሜዳ ላይ ለሦስት ቀን በተካሄደው አውደርእይ ከአዲስ አበባ እና ከሌሎች የሀገሪቱ ክልሎች የተውጣጡ ተሳታፊዎች የተለያዩ በእጅ የተሰሩ ቅርፃቅርፆች፣ የቆዳና…
Read 2070 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 10 March 2012 11:57
ደራሲ እንዳለጌታ ከበደ 7ኛ መፅሐፉን ለንባብ አበቃ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የኢትዮጵያ ደራስያን ማህበር ዋና ፀሐፊ የሆነው ደራሲ እንዳለጌታ ከበደ ሰባተኛ መፅሐፉን “ጽላሎት” በሚል ርዕስ ባለፈው ረቡዕ ለንባብ አበቃ፡፡ 11 ታሪኮችን የያዘው የአጫጭር ታሪኮች መድበል በ30 ብር እየተሸጠ ነው፡፡በቅርቡ የማስተርስ ዲግሪውን በፎክሎር የትምህረት ዘርፍ ያገኘው እንዳለጌታ ከበደ፤ ከአሁን ቀደም “ዛጎል”፣ “ደርሶ…
Read 3616 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 10 March 2012 11:54
የራስ ተፈሪያን አውደርዕይ ሐሙስ ይከፈታል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
“ስደት፣ ታሪክ፣ ባህልና ሙዚቃ” በሚል ርዕስ የተዘጋጀው የራስ ተፈሪያን አውደርዕይ የፊታችን ሐሙስ ማምሻውን በ11፡30 በአሊያንስ ኢትዮ ፍራንሴ ይከፈታል፡፡ ሥዕል፣ ፎቶግራፍ፣ ፊልምና ሙዚቃ ያካተተው የሦስት ቀናት አውደርዕይ፤ ትምህርታዊ ገለፃዎችንና ውይይቶችንም ያካተተ ነው፡፡ በአውደርእዩ የተካተቱት ፎቶግራፎች ራስተፈሪያኖቹ ቅድስት ስፍራ በሚሏት የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ…
Read 1021 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የአበበች ጐበና የኑዛዜ ሰነድም ቀርቧል የክብርት ዶ/ር አበበች ጐበና የበጎ አድራጎት ተግባር ላይ ያተኮረው “የሺዎች እናት” የሥዕል፣ የፎቶግራፍ እና የቅርፃቅርጽ አውደርእይ ባለፈው ረቡዕ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር ተከፈተ፡፡ ከትናንት ወዲያ ጀምሮ ለተመልካች ክፍት በሆነው አውደርእይ ላይ በጐ አድራጊዋ ከተለያዩ ሀገር አቀፍ…
Read 798 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና