ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በትግራይ ክልል የሚገኘውን የኢሮብ አካባቢ ሥነቃል ተሰባስቦ በኢሮብ ቋንቋ የተፃፈ ሲሆን ይኸው መጽሐፍ ትናንት ከቀኑ 7 ሰዓት አዲስ አበባ በሚገኘው አክሱም ሆቴል ተመረቀ፡፡ በመምህር በርሃ ዚግታ የተዘጋጀው ባለ 201 ገጽ መጽሐፍ ዋጋ 50 ብር ነው፡፡
Read 842 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Sunday, 06 May 2012 15:01
“ኮከበ - ፅባህ” 80ኛ ዓመቱን ዛሬ ያከብራል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ቀድሞ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ትምህርት ቤት ይባል የነበረው ኮከበ ጽባህ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተመሠረተበትን 80ኛ ዓመት ዛሬ እና ነገ ያከብራል፡፡ ሰማንያኛ ዓመቱን በማስመልከት ውይይት የሚካሄድና የቀድሞ ተማሪዎቹ የሚዘከሩ ሲሆን በመንገድ ግንባታ ፈርሶ የነበረው የትምህርት ቤቱ አጥር በቀድሞ እና በአሁን…
Read 1465 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ቶም ክሩዝ የሚተውንበት “ቶፕ ገን 2” ፊልም በቀረፃ ላይ መሆኑን ሎስአንጀለስ ታይምስ ገለፀ፡፡ የፊልሙ የመጀመርያው ክፍል ከ26 ዓመት በፊት ለእይታ መብቃቱን ያስታወሰው ጋዜጣው፤ በአጠቃላይ 354 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ማስገኘቱን ጠቅሷል፡፡ በ”ቶፕ ገን” ፊልም ላይ የአሜሪካ ተዋጊ ጀት አብራሪ ሆኖ የሰራው…
Read 965 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከሦስት ሳምንት በፊት በካሊፎርንያ ግዛት ኢንድዮ ከተማ በተደረገው የኮቼላ የሙዚቃ ፌስቲቫል፤ ሟቹ ራፐር ቱፓክ ሻኩር፤ ከእነ ስኑፕ ዶግ ጋር በአንድ መድረክ ላይ ሲሰራ መታየቱ እያነጋገረ ነው፡፡ በሙዚቃ ፌስቲቫሉ ላይ ቱፓክ ሻኩር ነፍስ የዘራው ስኑፕ ዶግና ዶር ድሬ ባመነጩት ሃሳብ ሲሆን…
Read 2795 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 28 April 2012 13:27
የኮርያ ዘማቾች በሙዚቃ ዝግጅት ይታሰባሉ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ከ61 ዓመት በፊት ወደ ኮርያ ዘምተው ህይወታቸው ያለፈ ኢትዮጵያውያን ዛሬ በቅድስት ሥላሴ ቤተክርስትያን እና በኮርያ ዘማቾች ፓርክ በሚደረጉ የተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚታሰቡ ተገለፀ፡፡ በኮርያ ዘመቻ የሞቱ 122 ኢትዮጵያውያን ወታደሮች አጽም ተሰብስቦ ባረፈበት ቅድስት ሥላሴ ቤ/ክርስትያን ፀሎት የሚደረግ ሲሆን ስድስት ኪሎ አፍንጮ…
Read 701 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 28 April 2012 13:27
“ከአድማስ ፊት” ነገ ዝግጅቱን ያቀርባል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በሻሸመኔ ከተማ ኪነጥበብ አፍቃሪዎች ተቋቁሞ የሥነጽሑፍ ዝግጅቶችን በማሰናዳት የሚታወቀው “ከአድማስ ፊት” የኪነጥበብ ማህበር፤ 36ኛ ዝግጅቱን ነገ ከሰዓት በኋላ በከተማዋ ባህል አዳራሽ ያቀርባል፡፡ በነገው የኪነጥበብ ዝግጅት ገጣሚ ኤፍሬም ስዩም እና የገመና 2 ተዋናይ ዮሐንስ ተፈራ ልምዳቸውን ያጋራሉ ተብሏል፡፡
Read 893 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና