ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ዛጐል ቤተመፃህፍት ከእሸት ECYDO ጋር በመተባበር ያሰናዱት የሕፃናት የሥነፅሁፍ ዝግጅት ባለፈው ቅዳሜ ጧት በሩስያ ሳይንስ እና ባህል ማዕከል ፑሽኪን አዳራሽ ቀረበ፡፡ ደራሲ ኃይለመለኮት መዋዕል የልጆች እንካሰላንትያ ባቀረበበት ዝግጅት ገጣሚና ተዋናይ ሜሮን ጌትነት አርቲስትነትን ለልጆች በሚገባ ቋንቋ ገለፃ አድርጋለች፡፡ የዝግጅቱ የክብር…
Read 660 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 26 May 2012 12:54
የደጃዝማች በላይ ዘለቀ 100ኛ ዓመት ተከበረ የቅዱስ የሬድ 1500ኛ ዓመት ሳምንት ተከበረ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የታላቁ አርበኛ ደጃዝማች በላይ ዘለቀ 100ኛ ዓመት ልደት ከትናንት ወዲያ በኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም ልዑል ራስ መኮንን አዳራሽ ተከበረ፡፡ ከቀኑ ሰባት ሰዓት የተጀመረው ዝግጅት ያሰናዱት የጀግናው አርበኛ ቤተሰቦች እና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናት እና ምርምር ተቋም በህብረት ነው፡፡ በዝግጅቱ…
Read 2990 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
አለማየሁ ታደሰ ደርሶ ያዘጋጀው “የብዕር ስም” ትያትር ማክሰኞ ከምሽቱ 11 ሰዓት በአዲስ አበባ ትያትርና ባህል አዳራሽ ይመረቃል፡፡ ጄአዲ የኪነጥበብ ፕሮሞሽን እና ትያትር ኢንተርፕራይዝ ባቀረበው ሳታየር ኮሜዲ ትያትር አበበ ተምትም፣ አለማየሁ ታደሰ፣ ባዩሽ አለማየሁ፣ ፍቃዱ ከበደ ፣አዳነች ወልደገብርኤልና ማርታ ጌታቸው ይተውኑበታል፡፡…
Read 714 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደብረ ዘይት ከተማና አካባቢዋ ሥነ ፅሁፍ አፍቃሪዎች የተቋቋመው “ሆራ ቡላ” የሥነፅሁፍ ማህበር ከነገ ወዲያ ሰኞ “ፍኖተ ጥበብ” የተሰኘ ጥበባዊ ዝግጅት እንደሚያቀርብ ገለፁ፡፡ ከቀኑ 7፡30 በህይወት ሲኒማ የኪነጥበብና ባህል ማዕከል ትንሿ አዳራሽ የሚቀርበው ዝግጅት የክብር እንግዳ የ”ሰው ለሰው” የቴለቪዥን ድራማ ተባባሪ…
Read 818 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 26 May 2012 12:49
“የመጨረሻዋ ቀሚስ” ፊልም በስምንት ቋንቋዎች ይተረጐማል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ባለፈው ሳምንት እሁድ ቦሌ በሚገኘው ጁፒተር ኢንተርናሽናል ሆቴል ለሃምሳ እንግዶች ታይቶ የተመረቀው “የመጨረሻዋ ቀሚስ” ፊልም በስምንት ቋንቋዎች እንደሚተረጐም አዘጋጆቹ አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የ2001 ዓ.ም ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን አስመልክቶ ሴቶችን ሲያወያዩ ብርሃኔ ከልካይ የተባሉ ተሳታፊ በጠየቁት ጥያቄ መነሻ…
Read 1408 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በቅርቡ ለመደመጥ የበቃው “ሙዚቃል” የተሰኘው የኤፍሬም ስዩም የግጥም ኦዲዮ ሲዲ ውይይት እንደሚደረግበት ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ አስታወቀ፡፡ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት አምስት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር የሚደረገውን ውይይት የሚመሩት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህር ሰለሞን ተሰማ ናቸው፡፡
Read 682 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና