ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የማህበረሰብን ችግር የሚፈቱ የስራ ሀሳቦችና ኢንተርፕራይዞች የስራ እድሎችን ለመፍጠርና ችግሮችን ለመፍታት አማራጮች የሚያቀርቡ እንደሆኑ ተገለፀ። ይህ የተገለፀው ከትላንት በስቲያ ረፋድ ላይ ሶሻል ኢንተርፕራይዝ በኢሊሌ ሆቴል ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ነው፡፡ ሶሻል ኢንተርፕራይዞች ለንግድ የተቋቋሙ ድርጅቶች ሲሆኑ መነሻቸው የማህበረሰቡን ችግር የሚፈቱ…
Read 514 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የእውቁና አንጋፋው ጋዜጠኛ አባተ መንደፍሮ ሀይሉ “ታልከል” መፅሐፍ ባለፈው ረቡዕ በጊዮን ሆቴል ውስጥ በሚገኘው ግሮቭ ጋርደን ዎክ ውስጥ ተመረቀ፡፡ በምርቃት ስነ-ሥርዓቱ ላይ ግጥሞች፣ ከመፅሐፉ ላይ የተቀነጨቡ ታሪኮችና ሌሎችም መሰናዶዎች የቀረቡ ሲሆን አንጋፋውን ጋዜጠኛ አባተ ማንደፍሮን ከልጅነት እስከ እውቀት የሚያውቁትና አብረውት…
Read 525 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በየዓመቱ ለአንድ ሳምንት የሚቆየውና ዘንድሮ ለሰባተኛ ጊዜ የሚካሄደው የሙዳይ በጎ አድራጎት ማህበር “የፍቅር ሳምንት”፤ ከነገ እሁድ ጀምሮ በተለያዩ ዝግጅቶች ለአንድ ሳምንት እንደሚቀጥል በጎ አድራጎት ማህበሩ ከትላንት በስቲያ ረፋድ በኢሊሌ ኢንተርናሽናል ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አስውቋል። ማህበረሰቡ የሚችለውን ነገር በመያዝና ኮተቤ…
Read 24 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከትንሳኤ በዓል በኋላ ዘመቻው እንደ አዲስ ይጀምራል ተብሏል ለበርካታ ዓመታት ፊልም በመመልከት የሀገራችን የፊልም ዕድገት ላይ ጉልህ ሚና ያለውን ተመልካች ለማመስገን የተዘጋጀው የአንድ ወር ዘመቻ ነገ ይጠናቀቃል። የኢትዮጵያ ፊልም ፕሮዲዩሰሮች ማህበር ያዘጋጀው ይህ የተመልካች የምስጋና ፕሮግራም፤ በተለያዩ ሲኒማ ቤቶች ፊልም…
Read 24 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የማህበረሰብን ችግር የሚፈቱ የስራ ሀሳቦችና ኢንተርፕራይዞች የስራ እድሎችን ለመፍጠርና ችግሮችን ለመፍታት አማራጮች የሚያቀርቡ እንደሆኑ ተገለፀ። ይህ የተገለፀው ከትላንት በስቲያ ረፋድ ላይ ሶሻል ኢንተርፕራይዝ በኢሊሌ ሆቴል ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ነው፡፡ ሶሻል ኢንተርፕራይዞች ለንግድ የተቋቋሙ ድርጅቶች ሲሆኑ መነሻቸው የማህበረሰቡን ችግር የሚፈቱ…
Read 2321 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የድረገጽ መረጃ መንታፊዎች ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ የ106 አገራት ዜግነት ያላቸው የ533 ሚሊዮን የፌስቡክ ተጠቃሚ ደንበኞችን የግል ሚስጥራዊ መረጃዎች በመዝረፍ በይፋ ማሰራጨታቸውንና ይህም ተጠቃሚዎችን ለባሰ ጥቃት ይዳርጋል ተብሎ መሰጋቱን ዘ ኢንዲፔንደንት ዘግቧል፡፡በድረገጾች በኩል ባለፈው ቅዳሜ በነጻ የተሰራጩት የፌስቡክ ተጠቃሚዎች ግላዊ መረጃዎች የተጠቃሚዎቹን…
Read 9073 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና