Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Saturday, 08 December 2012 14:15

50 ሴንት በስራ ፈጠራው እየተደነቀ ነው

Written by
Rate this item
(2 votes)
50 ሴንት “ስትሪት ኪንግ ዘ ኢሞርታል” የተባለ አዲስ አልበሙን በመስራት ላይ እንደሚገኝ ኤምቲቪ ኒውስ ገለፀ፡፡ አልበሙ በ2003 ዓ.ም የወጣውን የመጀመርያ አልበሙን “ጌት ሪች ኦር ዳይ ትራይንግ” 10ኛ ዓመት ለማክበር ያዘጋጀው ነው፡፡ በዚህ አዲስ አልበም ስራው ላይ ራፐር ኤሚነም አስተያየት በመስጠት…
Rate this item
(2 votes)
የዓለማችንን 25 ከፍተኛ ተከፋይ ሙዚቀኞች ደረጃን የቀድሞው ራፕር፤ የሙዚቃ አሳታሚ ባለቤት እና ነጋዴ ዶ/ር ድሬ በአንደኛ ደረጃ እንደሚመራው ፎርብስ መፅሄት አስታወቀ፡፡ ዶ/ር ድሬ በ2012 በከፍተኛ ክፍያ አንደኛ ሊሆን የበቃው 100 ሚሊዮን ዶላር ገቢ በማግኘት ሲሆን “ቢትስባይድሬ” በተባለ የጆሮ ማዳመጫ ምርቱ…
Rate this item
(2 votes)
በዘንድሮ የሆሊውድ ፊልሞች ገቢ በበዓላት ሰሞን ከፍተኛ መሟሟቅ እያሳየ ሲሆን እስከ 11 ቢሊዮን ዶላር ገቢ በማስመዝገብ አዲስ ክብረወሰን ሊመዘገብበት ይችላል ተባለ፡፡ ሰሞኑን ከተከበረው የ”ታንክስጊቪንግ” በዓል ጋር በተገናኘ የቦክስ ኦፊስ የአሜሪካ በታሪክ ከፍተኛው ሪከርድ የሆነ የ290 ሚሊዮን ዶላር ገቢ መመዝገቡን “ዘ…
Saturday, 01 December 2012 14:42

ጋዜጠኛ ብርሐኑ ሰሙ ተሸለመ

Written by
Rate this item
(2 votes)
በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ በተለይ የአዲስ አበባን ታሪካዊ ስፍራዎች አመሠራረት በመዘገብ የሚታወቀው ጋዜጠኛ ብርሃኑ ሰሙ፤ በከተማው አስተዳደር ተሸለመ፡፡ አዲስ አበባ የተመሠረተችበት 125ኛ ዓመት ክብረበአል ሲጠቃለል ጋዜጠኛውን ለሽልማት ያበቁት ስለ ከተማዋ ታሪካዊ ዳራዎች ያደረጋቸው ጥናቶችና ያጠናቀራቸው ጽሑፎች እንዲሁም ያሰባሰባቸው የፎቶግራፍ መረጃዎች…
Rate this item
(3 votes)
“ሮማን የወረረ ጀግና” በሚል ርዕስ ባለፈው ዓመት በትዕኩ ባህታ ተተርጉሞ ለንባብ የበቃው መፅሃፍ ነገ ከቀኑ በ8 ሰዓት በብሄራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ ውይይት እንደሚደረግበት ሚዩዚክ ሜይዴይ አስታወቀ፡፡ ውይይቱን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጽሑፍ መምህር አቶ ሰለሞን ተሰማ ይመሩታል፡፡
Saturday, 01 December 2012 14:40

“አዲስ ፎቶ ፌስት” ሊቀርብ ነው

Written by
Rate this item
(2 votes)
በየሁለት ዓመቱ የሚካሄደው “አዲስ ፎቶ ፌስት” የፎቶግራፍ አውደርእይ የፊታችን ሰኞ በጣይቱ ሆቴል እንደሚቀርብ አዘጋጆች ገለፁ፡፡ ከአፍሪካ፣ ከአውሮፓና ከአሜሪካ የመጡ 42 የፎቶ ጋዜጠኞች ሥራዎች በአውደርዕዩ ላይ ይቀርባሉ ተብሏል፡፡ በጣይቱ ሆቴል የሚከናወነው የመክፈቻ ሥነ ስርዓት በጥሪ ወረቀት ብቻ የሚገባ ቢሆንም ከዚያ በኋላ…