ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የጐንደር ከተማ አስተዳደር በአንድ ነጥብ ሁለት ሚሊየን ብር ሶኒክ ስክሪን አሰርቶ ከትናንት ወዲያ አስመረቀ፡፡የከተማ አስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ አቶ አታላይ ዓለም ለአዲስ አድማስ እንደገለጹት፤ ግዙፉ ሶኒክ ስክሪን የተሰራው ለከተማ ወጣቶች የመዝናኛ አማራጭ ለመስጠት፣ ባለሀብቶች ምርት እንዲያስተዋውቁበትና ለአጠቃላይ የመረጃ ልውውጥ ነው፡፡በከተማው የመንግስት…
Read 2475 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደብረዘይት ከተማ ኪነ - ጥበብ አፍቃሪዎች የተቋቋመውና ላለፉት ዓመታት ወርሃዊ ኪነ - ጥበባዊ ዝግጅቶችን እያቀረበ ያለው "ሆራ ጉላ" የስነጽሑፍ ማህበር "ቃና ጥበብ" የተሰኘ ዝግጅቱን ለመውሊድ በዓል በመጪው ሐሙስ ከቀኑ 7፡30 ጀምሮ በቢሾፍቱ ሁለገብ ሲኒማ አዳራሽ እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ የዕለቱ የክብር እንግዳ…
Read 3172 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሚዩዚክ ሜይዴይ "ፍልስፍና 1" በተባለው የብሩክ አለምነህ መጽሐፍ አንድ ርዕስ ላይ ውይይት እንደሚያደርግ አስታወቀ፡፡ ነገ አምስት ኪሎ በሚገኘው ብሔራዊ ሙዚየም አዳራሽ በሚካሄደው ውይይት ላይ "ማህበራዊ ሱሰኝነት" የሚለው ርዕስ የተመረጠ ሲሆን የመነሻ ሐሳብ በማቅረብ ውይይቱን የሚመራው የሙዚቃ ሃያሲ ሰርፀ ፍሬስብሀት ነው፡፡
Read 3793 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ለ3ኛ ጊዜ በጐንደር ከተማ በተካሄደው "ኢትዮጵያን በጐንደር ብሔራዊ የባህል ፌስቲቫል ላይ በወጣቶች የቀረበው "ግጥም በዋሽንት በመሰንቆ" በቋሚነት እንዲካሄድ ተጠየቀ፡፡ ባለፈው ረቡዕ ማምሻውን በከተማዋ "ዕልልታ አዳራሽ" ተካሂዶ በነበረ ዝግጅት ወጣቶቹ በባህል የሙዚቃ መሣሪያዎች የታጀበ የግጥም፣ የመነባንብ እና የተውኔት ሥራዎቻቸውን አቅርበዋል፡፡ዝግጅቱን የታደሙ…
Read 3178 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በረዳት ፕሮፌሰር ሙሉጌታ ጃዋሬ የተሰራው "ቺኮሎጂ" የተሰኘ ሳታየር ኮሜዲ ፊልም ነገ በግል ሲኒማ ቤቶች እንደሚመረቅ ተገለፀ፡፡ጃዋሬ ፕሮዳክሽንስ ለአዲስ አድማስ በላከው መግለጫ፤ ፊልሙ በልዩ ጥናት ላይ ተመስርቶ እንደተሰራና ከግማሽ ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ እንደተደረገበት አስታውቋል፡፡ ከሰማንያ በላይ ነባርና አዳዲስ ተዋንያን ተሳትፈውበታል…
Read 1970 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በጂም ራንኪን የተፃፈው "Jesus in Ethiopia" የተሰኘ መጽሐፍ በይኩኖ አምላክ ታምሩ "ኢየሱስ ክርስቶስ በኢትዮጵያ" በሚል ርዕስ ተተርጉሞ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ መጽሐፉ ለ2ሺ ዓመታት የተደበቀው ምስጢር በሚል "የኢየሱስና የአብ ግንኙነት በጣና ቂርቆስ"፣ "ኢየሱስ ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ እንደነበረ ማረጋገጫ" እና "የሙሴ ጽላት…
Read 2552 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና