ከአለም ዙሪያ
ከ162 መንገደኞች እስካሁን የ7ቱ አስከሬን ተገኝቷልባለፈው እሁድ 162 ሰዎችን ይዞ በበረራ ቁጥር 8501 ከኢንዶኔዥያዋ ሱራያባ ከተማ ወደ ሲንጋፖር በመጓዝ ላይ እያለ ድንገት የተሰወረው ንብረትነቱ የኤርኤዥያ አየርመንገድ የሆነው ኤርባስ ኤ320-200 አውሮፕላን እጣ ፋንታ አለምን አሳዝኗል፡፡ ኢንዶኔዢያውያንም አዲሱን የፈረንጆች አመት በጥልቅ ሃዘንና…
Read 1551 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
55 በመቶስኮትላንድ ከእንግሊዝ ተገንጥላ ራሷን ለመቻል ባካሄደችው ሪፈረንደም ከእንግሊዝ ጋር ብንቆይ ይሻላል ሲሉ ድምጻቸውን የሰጡ ስኮትላንዳውያን፡፡3 ሺህ 400በአመቱ ወደተለያዩ የአውሮፓ አገራት ለመግባት ሲሞክሩ በሜዲትራኒያን ባህር ሰጥመው የሞቱ ስደተኞች ቁጥር፡፡529በመጋቢት ወር በግብጽ ውስጥ በተካሄደ የፍርድ ሂደት የሞት ፍርድ የተወሰነባቸው የቀድሞው የአገሪቱ…
Read 2020 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በተከሰተው የኢኮኖሚ ቀውስ ምክንያት ሚኒስትሮቻቸው የአዲስ ዓመት እረፍት እንደማይወስዱ ሰሞኑን አስታወቁ፡፡ በሩሲያ ትልቁ በዓል እንደሆነ በሚነገርለት የፈረንጆች አዲስ ዓመት፤ በመላ አገሪቱ የሚገኙ የሩሲያ ኩባንያ ሰራተኞች ለበዓሉ የ12 ቀናት እረፍት ይወስዳሉ፤ ከጃንዋሪ 1 እስከ 12፡፡ ፑቲን ባለፈው…
Read 2859 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የትንፋሽ ማጠር ገጥሟቸው ባለፈው ማክሰኞ ሂዩስተን ሜቶዲስት ሆስፒታል የገቡት የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆርጅ ኤች ደብሊው ቡሽ፤ ከትላንት በስቲያ የተከበረውን የፈረንጆች የገና በዓል በሆስፒታል አሳለፉ፡፡ የፕሬዚዳንቱ ቃል አቀባይ ጂም ማክግራዝ፤ ቡሽ በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኙና የገና በዓልን በሆስፒታል ያሳለፉት በሽታው ከፍቶባቸው…
Read 2843 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
መኪና ሲያሽከረክሩ የተያዙ ሁለት የሳኡዲ ሴቶች ለአንድ ወር ገደማ ከታሰሩ በኋላ ባለፈው ሳምንት ጉዳያቸው ሽብርተኝነትን ለሚመለከት ልዩ ፍ/ቤት እንደተላለፈ ተገለፀ፡፡ የ25 ዓመቷ ሎዩጄይን አል ሃትሎል እና የ33 ዓመቷ ማይላ ይሳ አል - አሙዲ ጉዳይ ወደ ልዩ ፍ/ቤት የተላለፈው በማህበራዊ ሚዲያ…
Read 3095 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ኢትዮጵያ ጋዜጠኞችን በማሠር አሁንም ከአፍሪካ 2ኛ ሆናለች ጋዜጠኞችን ለስደት በመዳረግና ስደተኛ ጋዜጠኞችን በመቀበልም ተጠቅሳለች ሶሪያ “የጋዜጠኞችን ህይወት የበላች አገር” በሚል ተወግዛለች አለማቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት (CPJ) እየተገባደደ ባለው የፈረንጆቹ አመት በመላው ዓለም 220 ጋዜጠኞች መታሠራቸውንና ቻይና በቀዳሚነት የጋዜጠኞች ሲኦል…
Read 1832 times
Published in
ከአለም ዙሪያ