ከአለም ዙሪያ
Monday, 20 October 2014 08:12
ማላላ በቦኮ ሃራም የታፈኑ ልጃገረዶችን ለማስፈታት ጥረት እንዲደረግ ጠየቀች
Written by Administrator
ባለፈው ሳምንት የኖቤል የሰላም ሽልማት የተቀበለችው ፓኪስታናዊቷ የህጻናት መብቶች ተሟጋች ማላላ ዮሱፋዚ፣ የናይጀሪያ መንግስትና አለማቀፉ ማህበረሰብ ቦኮ ሃራም በተባለው አሸባሪ ቡድን የታፈኑትን 219 የአገሪቱ ልጃገረዶች በአፋጣኝ ለማስለቀቅ በስፋት እንዲንቀሳቀሱ ጥሪ ማቅረቧን ቢቢሲ ዘገበ፡፡የመብት ተሟጋቾች ከስድስት ወራት በፊት በታጣቂዎች ታፍነው የተወሰዱትና…
Read 1865 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
በቅርቡ ከታላቋ ብሪታንያ ተገንጥላ ራሴን የቻልኩ ሉአላዊ ሀገር መሆን እፈልጋለሁ በሚል ህዝበ ውሳኔ በማካሄድ የጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካሜሮንንና የንግሥት ኤልሳቤጥን ልብ ልታቆመው ደርሳ የነበረችው ስኮትላንድ በመጨረሻ የመገንጠሉን ሃሳብ ትታዋለች፡፡ያኔ ጉዳዩ ትኩስ ኬክ ሆኖ በነበረበት ጊዜ የስኮትላንድን መገንጠል ከሚቃወሙት ወገኖች ከሚቀርቡት…
Read 4426 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ከሰባት አመታት በፊት በኬንያ የተካሄደውን ምርጫ ተከትሎ በአገሪቱ ከተቀሰቀሰውና ከ1ሺህ 200 በላይ ዜጎችን ለህልፈተ ህይወት፣ 600 ሺህ ያህሉን ደግሞ ለመፈናቀል ከዳረገው የእርስ በርስ ግጭት ጋር በተያያዘ በአለማቀፉ የወንጀለኞች ፍ/ቤት የተመሰረተባቸውን ክስ ባለፈው ረቡዕ በፍ/ቤቱ ቀርበው አደመጡ፡፡በስልጣን…
Read 2582 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የሞባይል ስልክ ተጠቃሚዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እያደገ በሚገኝባት ሰሜን ኮሪያ፣ በተጠቃሚዎች ላይ የሚታየውን የስነ-ምግባር ጉድለት ለመቅረፍ ሲባል አዲስ የአጠቃቀም መመሪያ መውጣቱን ቢቢሲ ዘገበ፡፡ ዮንሃፕ የተባለውን የሰሜን ኮሪያ የዜና ተቋም ጠቅሶ ዘገባው እንዳለው፣ በአገሪቱ የሞባይል ተጠቃሚዎች ላይ ከሚታዩ የስነ-ምግባር ጉድለቶች መካከል፣…
Read 2928 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
እየጮሁ ማውራትና መጨቃጨቅ ተከልክሏልበሞባይል ወደ ውጭ አገራት መደወል አይፈቀድምየሞባይል ባለቤት መሆን የሚችሉት ከፍተኛ ደረጃ ላይ የሚገኙ ብቻ ናቸውየሞባይል ስልክ ተጠቃሚዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እያደገ በሚገኝባት ደቡብ ኮሪያ፣ በተጠቃሚዎች ላይ የሚታየውን የስነ-ምግባር ጉድለት ለመቅረፍ ሲባል አዲስ የአጠቃቀም መመሪያ መውጣቱን ቢቢሲ ዘገበ፡፡ዮንሃፕ…
Read 2172 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
አብዛኞቹ የአገሪቱ ባለስልጣናት ፖሊሲ ሲያወጡ ጠንቋይ ያማክራሉየታይላንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ፕራዩዝ ቻኖቻ፣ ወደ ጠንቋዮች ጎራ ብሎ የመጪውን ጊዜ ዕጣ ፋንታ በተመለከተ የሚሰጡትን ትንቢትና ምክር መስማት ክፋት የለውም፤ ጥንቆላም ራሱን የቻለ ጥበብ ነው ሲሉ መናገራቸውን ሮይተርስ ዘገበ፡፡“ጠንቋዮች የሚነግሩኝን ትንቢት ልብ ብዬ እሰማለሁ፡፡…
Read 6099 times
Published in
ከአለም ዙሪያ