ከአለም ዙሪያ
ግብጽ በአፍሪካ በቁመቱ ቀዳሚ እንደሚሆን የተነገረለትንና የናይል ማማ የሚል ስያሜ የሰጠቺውን ሰማይ ጠቀስ ህንጻ በመዲናዋ ካይሮ፣ ከአባይ ወንዝ ዳርቻ ላይ በ600 ሚሊዮን ዶላር ልትገነባ መሆኑን ፎርብስ ዘግቧል፡፡የዚህ ሰማይ ጠቀስ ህንጻ ፕሮጀክት የተወጠነው ከአስር አመታት በፊት በቀድሞው የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ሆስኒ ሙባረክ…
Read 1637 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
በአለማችን በየአመቱ ሩብ ሚሊዮን ያህል የተለያዩ አገራት ዜጎች በጦር መሳሪያ አማካይነት ለሚከሰት ሞት እንደሚዳረጉ አንድ አለማቀፍ ሪፖርት ማስታወቁን ደች ዌሌ ዘግቧል፡፡የአሜሪካ ሚዲካል አሶሴሽን በ195 የአለማችን አገራት ላይ የሰራውን ጥናት መሰረት በማድረግ ያወጣውን አለማቀፍ ሪፖርት ጠቅሶ ዘገባው እንዳለው፤ በአለማችን በየአመቱ ከ250…
Read 1370 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የደቡብ ኮርያ መንግስት ተማሪዎችንና መምህራንን ቡና አብዝቶ ከመጠቀም ጋር ተያይዘው ከሚከሰቱ ችግሮች ለመጠበቅ በሚል በትምህርት ቤቶች ቅጽር ግቢ ውስጥ ቡና እንዳይሸጥ የሚከለክል ህግ ሊያወጣ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ዘ ጋርዲያን ዘግቧል፡፡የአገሪቱን የምግብና የመድሃኒት ደህንነት ሚኒስትር መግለጫን ጠቅሶ ዘገባው እንዳለው፣ በሁሉም የአገሪቱ አንደኛና…
Read 3808 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
Saturday, 01 September 2018 15:22
በዚምባቡዌ 60 ዓመት ያልሞላው ፕሬዚዳንት እንዳይሆን ሊታገድ ነው
Written by Administrator
ገዢው ፓርቲ ያልበሰሉ ፖለቲከኞች አገር እንዳያጠፉ ያሰጋል ብሏል በአወዛጋቢ ምርጫ ስልጣኑን ያስጠበቀው የዚምባቡዌ ገዢ ፓርቲ ዛኑ ፒኤፍ፣ ምራቃቸውን ዋጥ ያላደረጉና በወጉ ያልበሰሉ ግለሰቦች ለፕሬዚዳንትነት እየተወዳደሩ አገሪቱን ለቀውስ እየዳረጓት በመሆኑ፣ ዜጎች ለፕሬዚዳንትነት መወዳደር የሚችሉበትን የዕድሜ ገደብ ከ40 አመት ወደ 60 አመት…
Read 1419 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የአሸባሪው ቡድን አይሲስ ታጣቂዎች በሰሜን ምስራቅ ሶማሊያ በምትገኘው የፑንትላንድ ግዛት አካባቢዎች በሚንቀሳቀሱ ነጋዴዎችና ኩባንያዎች ላይ ከፍተኛ ቀረጥ መጣላቸውን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡የአይሲስ ታጣቂዎች በአካባቢው በንግድ ስራ ላይ ለተሰማሩ ግለሰቦችና ኩባንያዎች በላኩት አጭር የሞባይል የጽሁፍ መልዕክት፣ “ለቡድኑ በቋሚነት ቀረጥ የማትከፍሉ ከሆነ፣ ለመሞት ዝግጁ…
Read 3654 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ጆርጅ ክሉኒ በ239 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ቀዳሚነቱን ይዟል ታዋቂው ፎርብስ መጽሄት በአመቱ ከፍተኛ ገቢ ያገኙ የአለማችን ወንድ የፊልም ተዋንያንን ዝርዝር ሰሞኑን ይፋ ያደረገ ሲሆን፣ የ57 አመቱ የሆሊውድ ኮከብ ጆርጅ ክሉኒ በ12 ወራት ጊዜ ውስጥ 239 ሚሊዮን ዶላር ገቢ በማግኘት ቀዳሚነቱን…
Read 2713 times
Published in
ከአለም ዙሪያ