ከአለም ዙሪያ
“የቻለ ያሸንፈኝ!” አሜሪካዊው ደራሲ ኤድዋርድ በቻንሪ “Brushstrokes of a Gadfly” በሚል ርዕስ በፃፈው መጽሀፉ፤ “በምርጫ ወቅት መምረጥ ካልቻልክ የሚገባህን መንግስት ታገኛለህ ይሉሀል፡፡ እውነታቸውን ነው ብለህ ስትመርጥ ደግሞ የድምጽህን ውጤት ጧ ፍርጥ ብትል እንኳ አታገኝም” ሲል የአፍሪካ ሀገራትን ምርጫ በሚገባ ገልፆታል፡፡…
Read 1131 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
እስላማዊ መንግስትን የማስፋፋት አላማ ይዞ የሚንቀሳቀሰው አይሲስ በቅርቡ በምዕራባውያን አገራት ዜጎች ላይ የፈጸማቸውን አሰቃቂ ግድያዎች በሚያሳዩ የቪዲዮ ምስሎች ውስጥ ጭምብል አጥልቆ አሰቃቂ ግድያዎችን ሲፈጽም የሚታየውና ጂሃዲ ጆን በሚል ሃሰተኛ መጠሪያ የሚታወቀው ግለሰብ ትክክለኛ ማንነት መታወቁን ቢቢሲ ዘገበ፡፡ግለሰቡ፣ ሞሃመድ ኢምዋዚ እንደሚባልና…
Read 5616 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
- አልቃይዳ በዋይት ሃውስ ላይ ጥቃት የመፈጸም ዕቅድ ነበረውኦሳማ ቢላደን በህይወት በነበሩበት ጊዜ በምዕራባውያን አገራት የሽብር ጥቃቶችን ለመሰንዘር በተያዙ ዕቅዶች ዙሪያ ከአልቃይዳ መሪዎች ጋር የተጻጻፏቸው ደብዳቤዎች መገኘታቸውን ስካይ ኒውስ ዘገበ፡፡ከአልቃይዳ ጋር በመተባበር በእንግሊዝ የሽብር ጥቃቶችን ለመሰንዘር አሲሯል በሚል ክስ የተመሰረተበትን…
Read 4247 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
Monday, 02 March 2015 10:38
የ5ጂ ቴክኖሎጂ ተመራማሪዎች በታሪክ እጅግ ፈጣን የኢንተርኔት ግንኙነት አደረጉ
Written by Administrator
የ5ጂ ፍጥነት ከ4ጂ በ65ሺህ እጥፍ ይበልጣል - 100 ፊልሞችን በሶስት ሰከንድ ማውረድ ያስችላል የሱሬ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች በታሪክ እጅግ ፈጣኑ የተባለለትን የ5G (የአምስተኛው ትውልድ) የኢንተርኔት መረጃ ልውውጥ ቴክኖሎጂ በሙከራ ደረጃ ተግባራዊ ማድረጋቸውን ቢቢሲ ዘገበ፡፡ በአሁኑ ሰዓት በጥቅም ላይ ከሚውሉት የመረጃ ልውውጦች…
Read 1740 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ስልጣን ከያዝን ቦኮ ሃራም በናይጀሪያ አይኖርም ብለዋልበመጪው ወር በሚካሄደው የናይጀሪያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ኦል ፕሮግሬሲቭስ ኮንግረስ የተባለውን የአገሪቱ ተቃዋሚ ፓርቲ በመወከል የሚወዳደሩት የፓርቲው መሪ ሙሃሙዱ ቡሃሪ፣ ፓርቲያቸው ስልጣን ቢይዝ ቦኮ ሃራም ከተባለው አሸባሪ ቡድን ጋር ሰላማዊ ድርድር እንደማያደርግ አስታወቁ፡፡ ጽንፈኛውን ቡድን…
Read 1145 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
Saturday, 21 February 2015 14:08
ኦባማ፤ አይሲስንና ሌሎች ጽንፈኛ ቡድኖችን አለም በጋራ እንዲዋጋ ጠየቁ
Written by Administrator
“ ሲአይኤና ሞሳድ አይሲስ እና ቦኮ ሃራምን ይደግፋሉ” አልበሽር“ አይሲስን ለመዋጋት የጦር መሳሪያ ማዕቀብ ይነሳልኝ” ሊቢያ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ፤ አይሲስ የተባለውን እስላማዊ ቡድን ጨምሮ ሌሎች ጽንፈኛ ቡድኖች በተለያዩ አገራት የሚፈጽሙትን የሽብር ተግባር ለመግታት የአለም አገራት ተባብረው እንዲሰሩ ጥሪ አቀረቡ፡፡ኒውዮርክ ታይምስ…
Read 5270 times
Published in
ከአለም ዙሪያ