ከአለም ዙሪያ
የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ፍራንሲስ ኦላንዴ፤ በኢቦላ የተጠቁ የምዕራብ አፍሪካ ሃገራትን የጐበኙ ሲሆን ባለፈው አርብ እለት ጉብኝታቸውን የጀመሩት ከጊኒ ነበር፡፡ ፕሬዚዳንቱ 1200 ዜጐቿን በቫይረሱ ለተነጠቀችው ጊኒ፤ ቀደም ሲል በሀገራቸው መንግስት ስም 100 ሚሊዮን ዩሮ እንደለገሱና ገንዘቡም በአገሪቱ የኢቦላ ህክምና ማዕከላትን ለማቋቋም እንደዋለ…
Read 1104 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
Saturday, 22 November 2014 12:43
በአለማችን 36 ሚሊዮን ያህል ሰዎች በዘመናዊ ባርነት ውስጥ ይገኛሉ
Written by Administrator
* የግዳጅ ጋብቻ፣ ከሚገባው በላይ ማሰራት፣ ህገወጥ የሰዎች ዝውውር፣ ህጻናትን ጦር ሜዳ ማሰለፍ---* በህንድ 14.3 ሚሊዮን ሰዎች የዘመናዊ ባርነት ሰለባዎች ናቸውበአሁኑ ወቅት በአለማችን የተለያዩ አገራት 36 ሚሊዮን ያህል ሰዎች ዘመናዊ የባርነት ህይወት እየገፉ እንደሚገኙ ዎክ ፍሪ ፋውንዴሽን የተባለ ተቀማጭነቱን በአውስትራሊያ…
Read 1327 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ዓምና በተፈጸሙ 10 ሺህ ያህል ጥቃቶች፣ ከ18 ሺህ በላይ ሰዎች ሞተዋል 6ሺህ 362 ሰዎች የሞቱባት ኢራቅ ቀዳሚነቱን ይዛለች በአለማችን የሚፈጸሙ የሽብር ጥቃቶች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እያደገ በመምጣት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱንና ባለፈው የፈረንጆች አመት ብቻ ከ18 ሺህ በላይ የተለያዩ አገራት…
Read 2552 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ሰሞኑን በቻይና ርዕሰ መዲና ቤጂንግ በተካሄደው የእስያ ፓሲፊክ የኢኮኖሚ ትብብር ስብሰባ ላይ የተገኙት ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ፣ በስብሰባ ማዕከሉ ውስጥ ማስቲካ ሲያኝኩ መታየታቸው ቻይናውያንን ክፉኛ እንዳስቆጣ ዘ ኢንዲፔንደንት ዘገበ፡፡ኦባማ ቤጂንግ ከደረሱበት ካለፈው ሰኞ ጀምሮ፣ በወጡ በገቡ ቁጥር ማስቲካ ሲያኝኩ እንደነበር የሚያሳዩ…
Read 4123 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
Saturday, 15 November 2014 11:13
በናይጀሪያ ባለፉት 18 ወራት ከ255 በላይ ተማሪዎች በአሸባሪዎች ተገድለዋል
Written by Administrator
ቦኮ ሃራም በአንድ ቀን ብቻ 209 ትምህርት ቤቶችን አቃጥሏልፕሬዚዳንቱ ዳግም ከተመረጥኩ ቦኮ ሃራምንና ሙስናን አጠፋለሁ ብለዋል ባለፈው ሰኞና ረቡዕ ዮቤ በተባለ የናይጀሪያ ግዛት በምትገኘው ፖቲስኩም ከተማና ኮንታጎራ በተባለች ከተማ በሚገኙ ትምህርት ቤትና ኮሌጅ ላይ በአጥፍቶ ጠፊዎች በተፈጸሙ የቦንብ ፍንዳታዎች የሞቱትን…
Read 1005 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ኮንቲኔንታል የተባለው ታዋቂ የአሜሪካ ነዳጅ አምራች ኩባንያ ባለቤት ባለጸጋው ሃርሎድ ሃም፤ ከ26 አመታት በፊት ከባለቤታቸው ሲ አን ሃም ጋር የመሰረቱትን ትዳር በፍቺ በማፍረሳቸው፣ ለቀድሞ ሚስታቸው የ1 ቢሊዮን ዶላር ካሳ እንዲከፍሉ መወሰኑን ሲኤንኤን ዘገበ፡፡በጥንዶቹ መካከል ሊታረቅ የማይችል ቅራኔ መኖሩ ለፍቺው ምክንያት…
Read 1078 times
Published in
ከአለም ዙሪያ