ከአለም ዙሪያ
Saturday, 05 December 2015 09:30
የቀድሞው የጊኒ መሪ 64ሺህ ዶላር በኮንትሮባንድ አሜሪካ እንዳስገቡ አመኑ
Written by Administrator
የቀድሞው የጊኒ ፕሬዚዳንት ጄኔራል ሴኩባ ኮናቴ፤ ከሁለት አመታት በፊት በኢትዮጵያ በኩል ወደ አሜሪካ ጉዞ ባደረጉበት ወቅት ከ64ሺህ ዶላር በላይ ገንዘብ ደብቀው ማሸሻቸውን ባለፈው ማክሰኞ በኖርዝ ካሮሊና ፍርድ ቤት ቀርበው እንዳመኑ አሶሼትድ ፕሬስ ዘገበ፡፡ጄኔራል ሴኩባ ኮናቴ በወቅቱ ዋሽንግተን በሚገኘው ዱሌስ ኢንተርናሽናል…
Read 1867 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
- በዱባይ በበኩሏ ጤናማ አኗኗር የሚከተሉትን ልትሸልም ነው የጂያንግሱ ግዛት ዋና ከተማ የሆነችውና በምስራቃዊ ቻይና የምትገኘው የናንጂንግ ከተማ የቆሸሹ መኪኖችን ሲያሽከረክሩ የተገኙ ሾፌሮችን በገንዘብ የምትቀጣበትን አዲስ አሰራር ተግባራዊ ልታደርግ እንደሆነ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ከተማዋ ገጽታዋን ለመገንባት የጀመረችው እንቅስቃሴ አካል የሆነው ይህ የቅጣት…
Read 1912 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
አይሲስ ትዊተር በተባለው ታዋቂ የማህበራዊ ድረ ገጽ አማካይነት የሽብር እንቅስቃሴውን ለማስፋፋት የሚያግዝ የፕሮፓጋንዳ ስራ የሚሰሩና ለሽብር ቡድኑ አዳዲስ አባላትን የሚመለምሉ ከ300 በላይ አሜሪካውያን አምባሳደሮች እንዳሉትና አብዛኞቹም ሴቶች እንደሆኑ ዘ ጋርዲያን ዘገበ፡፡የጆርጅ ዋሽንግተን ዩኒቨርሲቲ የጽንፈኝነት ጥናት ፕሮግራም ተመራማሪዎች፣ በአሜሪካ የሚኖሩ የአይሲስን…
Read 2813 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
- በውጭ አገራት ወታደራዊ ካምፖችን እንደማታቋቁም በተደጋጋሚ ስትገልጽ ነበር- ለመርከቦቼ ነዳጅ መሙያና ለጦር መኮንኖቼ መዝናኛ ላደርገው ነው ብላለች በውጭ አገራት ወታደራዊ ካምፖችን የማቋቋም ፍላጎት እንደሌላት በተደጋጋሚ ስትገልጽ የቆየችው ቻይና፣ የሎጅስቲክስ ማዕከል ነው ያለችውን የመጀመሪያውን ወታደራዊ ካምፕ በጅቡቲ ለማቋቋም ከአገሪቱ መንግስት…
Read 2424 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
Saturday, 28 November 2015 14:34
የሰሜን ኮርያ ወንዶች ጸጉራቸውን ከ2 ሴ.ሜ እንዳያስረዝሙ ተከለከሉ
Written by Administrator
ሰሜን ኮርያ የአገሪቱ ወንዶች ጸጉራቸውን ከ2 ሴንቲ ሜትር በላይ እንዳያሳድጉ የሚከለክል ትዕዛዝ ያስተላለፈች ሲሆን የመዲናዋ ባለስልጣናት ጸጉራቸውን ከዚህ በላይ ያሳደጉትን ዜጎች በቁጥጥር ስር እያዋሉ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ኪም ጆንግ ኡን በሚታወቁበት የጸጉር ስታይል አሳጥረው እንዲቆረጡ እያስገደዱ መሆኑ ተዘገበ፡፡ዘ ቴሌግራፍ፣ ቾሱን ኢቦ…
Read 4225 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ከ5 አመታት በኋላ ከ30 ዜጎቿ አንዱ ሚሊየነር ይሆናል ዌልዝ ኢንሳይት የተባለው አለማቀፍ የኢኮኖሚ መረጃ ተንታኝ ተቋም፣ ሲንጋፖር በመጪዎቹ አምስት አመታት በየአመቱ በአማካይ 37 ሺህ 600 ያህል ተጨማሪ አዳዲስ ሚሊየነሮችን ታፈራለች ተብሎ እንደሚገመትና በ2020 የፈረንጆች አመት ከ30 ሲንጋፖራውያን አንዱ ሚሊየነር ይሆናል…
Read 3440 times
Published in
ከአለም ዙሪያ