ንግድና ኢኮኖሚ

Rate this item
(7 votes)
በአፍሪካ ተወዳዳሪ የሌለው የአትሌቲክ መንደር አዲስ አበባ በጉም የተሸፈነችበት ዕለት ነበር- ያለፈው ማክሰኞ፡፡ ከአምስቱ የመዲናዋ መውጫ በሮች አንዱ ወደሆነው የሰሜን አቅጣጫ አመራሁ። የሱሉልታ ተራራ አናት በጉም በመሸፈኑ፣ በሶስት እና በአራት ሜትር ሰው ለመተያየት ችግር ነበር። ተራራውን እየወረድን ስንሄድ ጉሙ እየሳሳ…
Saturday, 10 August 2013 11:42

ሸዋ ሃይፐርማርኬት

Written by
Rate this item
(4 votes)
ፈር ቀዳጁ የገበያ ማዕከል የውጭ ገንዘብ መመንዘሪያ (ፎረክስ ቢሮ)በየሳምንቱ ሰርፕራይዝ አለየንፅህና መስጫ (ላውንደሪ)ብዙ መሸመት ያሸልማል የሕፃናት ማቆያ ዴፓርትመንት ስቶር፡- የተለያዩ ምርቶችና ሸቀጦች በዓይነት ዓይነታቸው ተለይተውና የራሳቸው ስፍራ ተሰጥቷቸው ለሸማቾች የሚቀርቡበት በጣም ትልቅ የችርቻሮ ገበያ ማዕከል ነው፡፡ የገበያ ማዕከሉ እስከ መቶ…
Rate this item
(0 votes)
“የኢትዮጵያ ታሪክ ቀደምትነት ከብዙ አገሮች በፊት የታወቀና ከፍ ያለ ቢሆንም ዕውቀትን ከትውልድ ወደ ትውልድ ማስተላለፊያ በየዘርፉ የተዘጋጁ መፃሕፍት አለመኖሩን ማስተዋሌ ገንዘብና ባንክ፤ አገልግሎትና ጥቅሙ” በሚል ርዕስ ያሳተምኩትን መጽሐፍ እንዳዘጋጅ አነሳስቶኛል ይላሉ - ያሉት ደራሲ በላይ ግደይ በመፅሃፋቸው መግቢያ፡፡ በቀዳማዊ ኃይለሥላሴ…
Rate this item
(6 votes)
የዛሬ 76 ዓመት በአድዋ አውራጃ የሃ በተባለ አካባቢ ነው የተወለዱት፡፡ እድሜያቸው እርፍ ጨብጦ ማረስ እስኪያስችላቸው ድረስ ከብቶች እየጠበቁ ነው ያደጉት፡፡ “እረኛ ነበርኩ” ይላሉ፡፡ ከዚህ በኋላ እድሜያቸው 23 ዓመት እስኪሆን ድረስ የተዋጣላቸው ገበሬ ሆነው ቤተሰባቸውን አገልግለዋል፡፡ ከዚያ በኋላ አዲስ አበባ የገቡት…
Rate this item
(8 votes)
ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በባዮሎጂ የትምህርት ዘርፍ በዲግሪ እንደተመረቁ በወለጋና በአዲስ አበባ በመምህርነት ለ11 ዓመታት አገልግለዋል፡፡ ከ1991 ዓ.ም ጀምሮ ማስተማሩን በመተው በወተት ላም እርባታ በግል ሥራ ላም ተሰማርተዋል፡፡ ከትምህርትና ከሥራ ያገኙትን ዕውቀት ለሌሎች ለማካፈል በማለም “ከወተት ላይ እርባታ ለመጠቀም” በሚል ርዕስ…
Rate this item
(7 votes)
“ሥራውን በሌሎች አሠራው፤ ምስጋናውን ግን አንተ ውሰድ” ስመ ጥሩው ፈረንሳዊ ጦረኛ መሪ ናፖሊዮን ቦናፓርት፣ “ድል የአይታክቴ ሰዎች ናት” ሲል መናገሩን ታሪክ መዝግቦለታል፡፡ ልክ እንደ ናፖሊዮን ሁሉ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የነበሩት ፍራንክሊን ሩዝቬልትም “ከስኬት የሚያግደን ነገር በገሃዱ አለም የሚያጋጥመን እንቅፋት አይደለም፡፡ ይልቁንስ…