ንግድና ኢኮኖሚ
ምንም የተፈጥሮ ሀብት የሌላቸው እንደ ዱባይ ያሉ አገሮች ሰው ሰራሽ የቱሪስት መስህብ እየሰሩ የጎብኚዎችን ልብ ሲያማልሉ ኢትዮጵያ በተፈጥሮ፣ በሰው ሰራሽና በህዝቦቿ ቱባ ባህል የበለፀገች ብትሆንም አገሪቷም ሆነች ህዝቦቿ ለዘመናት የዚህ ሀብት ተጠቃሚ አለመሆናቸው በርካታ ኢትየጵያውያን የሚቆጩበት ጉዳይ ሆኖ ቆይቷል፡፡ ሰሞኑን…
Read 3381 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በዓለም የጨርቃጨርቅ ምርት ከፍተኛውን ድርሻ የያዘው የቻይና ገበያ ዋጋ እየተወደደ ስለሆነ ዓለም አቀፍ ገዢዎች ወደ ምሥራቅ አፍሪካ አገሮች እያማተሩ ነው ተባለ፡፡ የሕንድና የአፍሪካን ንግድና ኢንቨስትመንት ለ5 ዓመት ለመደገፍ በዓለም ንግድ ማዕከል የተቋቋመው ፕሮጀክት supporting Indian trade and Investment SITA (ሲታ)…
Read 2039 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በዓለም ትልቁን የእንቁጣጣሽ ፖስት ካርድ በጊነስ ቡክ ለማስመዘገብ ታቅዷልየዘንድሮው የ“ሀበሻ አዲስ ዓመት ኤክስፖ 2008” ከ15 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ እንደሚደረግበትና ኤግዚቢሽኑን ከቀደምቶቹ የተለየ ለማድረግ ከፍተኛ እንቅስቃሴ በመደረግ ላይ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የኤግዚቢሽኑ አዘጋጅ የሀበሻ ዊክሊ ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ አደኒክ ወርቁ ሰሞኑን…
Read 1456 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ቤትና ንብረቶችን በኢንተርኔት ለመሸጥና ለመግዛት የሚያስችል ዘመናዊ የግብይት ሥራ የሚሰራና ላሙዲ የተባለ አለምአቀፍ የኦንላይን ሪልስቴት ኩባንያ ሥራ ጀመረ፡፡ ደንበኞች ንብረታቸውን በቀላሉ ለመሸጥና ለመግዛት ያስችላቸዋል የተባለውና ዘመናዊው የኢንተርኔት የመገበያያ መንገድ ሥራ መጀመሩን አስመልክቶ ከትናንት በስቲያ በኩባንያው ቢሮ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ እንደተገለፀው…
Read 1463 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ኢትዮጵያ እስካሁን ድረስ በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልቅ አቅምና ጡንቻ ላላቸው የፋይናንስ ዘርፍ ኢንዱስትሪዎች በሯን እንደዘጋች ነው፡፡ ይህን በቴክኒክ፣ በካፒታል፣ በእውቀት፣ በባንክ አሰራርና በሰው ኃይል አቅማቸው ላልጠነከረውና ላልዳበረው የአገር ውስጥ ባንኮች ከለላ ሆኖ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ ከአሁን በኋላ ግን የሚቀጥል አይመስልም፡፡ በቅርብ…
Read 2412 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 04 July 2015 10:43
ኢትዮጵያ በጥራጥሬ ምርቶች ላይ ብታተኩር የምሥራቅ አፍሪካ መዳረሻ ትሆናለች ተባለ
Written by መንግሥቱ አበበ
ሰሞኑን በሂልተን ሆቴል በተካሄደ ወርክሾፕ ላይ የቀረበ ጥናታዊ ጽሑፍ፣ እኛ እንደማባያ (ወጥ) የምንጠቀማቸው ጥራጥሬዎች በአሁኑ ወቅት በመላው ዓለም ተፈላጊነታቸውና ዋጋቸው መጨመሩን አመለከተ። ኢትዮጵያ ለእነዚህ ምርቶች ተስማሚ አየር ንብረትና አመቺ ሁኔታ ስላላት፣ በብዛትና በጥራት እያመረተች ለዓለም ገበያ ብታቀርብ፣አሁን ከምታገኘው ከሁለትና ሦስት…
Read 2081 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ