ንግድና ኢኮኖሚ
“ወደ 60ዎቹ እንመለስ” የሚል ትርኢት በኒውዮርክ ታቀርባለች አንድ ጊዜ የውጭ አገር ዜጎች በቡድን ወደ ሱቋ ገቡና፤ “ሳምራዊት ማናት?” በማለት ጠየቁ፡፡ “እኔ ነኝ” አለቻቸው። ዕቃ መረጡ፣ የተጠየቁትን ዋጋ ከከፈሉ በኋላ አላመኑም። በርካሽነቱ ተደንቀው፤ “ይኼው ነው የምንከፍለው?” ሲሉ ጠየቁ፡፡ “አዎ!” አለቻቸው፡፡ ከመሃከላቸው…
Read 2685 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
መልአከ መንክራት ግርማ ወንድሙ (መምህር ግርማ) በውጭ አገር የሚኖሩ 200 ያህል የወንጌል ተማሪዎችን አስተባብረው በላኩት 20 ሺ ዶላር እህልና አስፈላጊ ቁሳቁስ ገዝተው ለሙዳይ በጎ አድራጎት ማኅበርና የወደቁትን አንሱ ነዳያን ማኅበር ድጋፍ ሰጡ፡፡ ሰሞኑን በየማኅበራቱ ጽ/ቤቶች በተደረገው የርክክብ ሥነ ስርዓት መምህር…
Read 3301 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የኢትዮጵያ ደረጃ አንድ ሥራ ተቋራጮች ማኅበር “ኮንስትራክሽን ለኢትዮጵያ ሕዳሴ ኤግዚቢሽን” በሚል ርዕስ ያዘጋጀው 4ኛው የኮንስትራክሽን አውደ ርዕይ ባለፈው ረቡዕ በኤግዚቢሽን ማዕከል ተከፈተ፡፡ 140 ያህል የአገር ውስጥና የውጭ ኮንትራክተሮች የተሳተፉበትን 4ኛውን የኮንስትራክሽን ኤግዚቢሽን መርቀው የከፈቱት የኮንስትራክሽን ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አምባቸው መኮንን…
Read 1274 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የሰሜን ጐንደር ዞን አሣ አስጋሪዎችና ነጋዴዎች ወደ ሱዳን የደረቀ የአሣ ቋንጣ እየላኩ ሲሆን በዘንድሮ አመት በ6 ወር ጊዜ ውስጥ ከ12 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ማግኘታቸው ታውቋል፡፡ አሣ አስጋሪዎቹና ነጋዴዎቹ ከጣና ሃይቅ የሚያሰግሩት እርጥብ አሣ በአካባቢው ባለው የገበያ ችግር ውሎ ሲያድር…
Read 2149 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የጎዳና ሕይወት አሰቃቂ ነው፡፡ የክረምት ዝናብና ብርድ፣ የበጋው ሙቀትና ንዳድ ይወርድባቸዋል። የሚበሉት ምግብ የላቸውም፡፡ ለምነው ባገኙት ሳንቲም ፍርፋሪ ይገዛሉ፡፡ ረሃብና ብርዱን ለማስታገስ የተለያዩ ሱሶች ይጀምራሉ፡፡ ጫት፣ ሲጋራ፣ ቤንዚንና ማስቲሽ መሳብ፣ መጠጥ፣ በለጋ ዕድሜያቸው መደፈር፣ የሴተኛ አዳሪነት ሕይወት፣ ሐሺሽ፣ … የጐዳና…
Read 2538 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የ85 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ከፈረንሳይ ልማት ድርጅት ተገኝቷል የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን በከተማዋ ለሚያስገነባው የፈጣን አውቶቡስ መንገድ ምህንድስና ጥናቶች፣ ለመጀመሪያ ዲዛይንና ለዝርዝር ዲዛይኖች ስራ ከጥምር ድርጅቶች ጋር የ64.6 ሚ. ብር የኮንትራት ስምምነት ተፈራረመ፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢ/ር ፈቃደ ኃይሌ…
Read 1482 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ