ንግድና ኢኮኖሚ
አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ ሰኔ 30 ቀን 2018 በተጠናቀቀው በጀት ዓመት፣ ከታክስ በፊት ያልተጣራ 140 ሚሊዮን ብር ማትረፉን ያስታወቀ ሲሆን አምና የተገኘው የተጣራ ትርፍ ካቻምና በተመሳሳይ ወቅት ከነበረው ጋር ሲነፃፀር፣ የ46 በመቶ ብልጫ በማሳየት፣ 128 ሚሊዮን ብር እንደነበር ታውቋል፡፡ ኢንሹራንስ ኩባንያው…
Read 1127 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“ኢትዮጵያ ከቡና ተገቢውን ጥቅም አላገኘችም” ኢትዮጵያ፣ የአረቢካ ቡና መገኛ ብቻ ሳትሆን፣ ለቡና ተስማሚ የሆነ ሰፊ መሬት፣ ምቹ ሥነ ምህዳር፣ በቂ የሰው ጉልበት፣ በልዩ ጣዕማቸውና የንጥረ ነገር ይዘታቸው በዓለም ተወዳጅ የሆኑ የቡና ዝርያዎች ባለቤት ብትሆንም ተገቢውን ጥቅም እያገኘች አይደለም ተባለ፡፡ የኢትዮጵያ…
Read 1174 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
• በአዕምሮ የምታስበውን ወደ መሬት ለማውረድ ነፃነት ያስፈልጋል• ከተማን እኛ እንሰራዋለን፤ መልሶ ደግሞ ከተማ እኛን ይሰራናል ከኩባንያህ ዓላማና ራእይ በመነሳት ውይይቱን ብንጀምረውስ?ለኩባንያችን “አስፓየር” የሚለውን አዲስ ስም በቅርቡ ብናወጣም፣ የሚታወቀው “ሐብታሙ ኢንተርናሽናል አማካሪ መሐንዲሶችና አርክቴክቶች ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር” በሚል ስያሜ…
Read 1500 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በዕድገት ምጣኔው ከሌሎች ባንኮች ጋር ሲወዳደር 3ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧልሕብረት ባንክ አ.ማ ባደረገው ከፍተኛ የሥራ እንቅስቃሴ ሰኔ 30 ቀን 2018 በተጠናቀቀው በጀት ዓመትት አምና ከተመዘገበው ጋር ሲነፃፀር የ42.8 በመቶ ጭማሪ በማሳየት 706.98 ሚሊዮን ብር ከግብር በፊት ማትረፉን አስታወቀ፡፡ ባንኩ፣ ከትናት…
Read 1449 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በንግድ ዘርፍና በመንግሥት መካከል አገናኝ ድልድይ በመሆን እየሰራ ያለው የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፉ ማኅበራት ም/ቤት ለመጀመሪያ ጊዜ ሴት ፕሬዚዳንት መረጠ፡፡ የም/ቤቱ አባላት ከትናንት በስቲያ በኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል ባደረጉት 14ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ቀድሞ የአባይ ባንክ ፕሬዚደንት የነበሩትን ወ/ሮ መሰንበት ሽንቄጡን የመጀመሪያዋ…
Read 1066 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በኢትዮጵያ የቱሪዝም ገበያ ልማት መለዮ ላይ ያተኮረ ኢትዮጵያን በፎቶ የማስተዋወቅ ውድድር ባለፈው ሳምንት የተጀመረ ሲሆን ውድድሩ ኦክቶበር 31 2018 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ ታውቋል፡፡ ተወዳዳሪ የፎቶግራፍ ባለሙያዎች፤ የሀገሪቱን የቱሪዝም ሀብቶች በፎቶ በማቅረብ ውበታቸውን አጉልቶ ማሳየት የሚጠበቅባቸው ሲሆን አላማውም የቱሪዝም መለዮ አርማውን በያንዳንዱ…
Read 1316 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ