ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 20 June 2015 12:25
የኢጣሊያ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንቬስት ማድረግ ይፈልጋሉ ኢትዮጵያ አዲስ አበባ ላይ ነው የከተመችው
Written by መንግሥቱ አበበ
ባለፈው ሳምንት በሚሊኒየም አዳራሽ በተካሄደው 3ኛው ሆቴል ሾው ኢትዮጵያ 2007 ከተሳተፉት 145 ኩባንያዎች የኢጣሊያዊው የቢዝነስ ፕሮሞሽንና ኤክስፖርት ኖቫ ኮንሰልቲንግ አንዱ ነበር፡፡ የኖቫ ኮንሰልቲንግ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ሚ/ር ፋብዮ ሳንቶኒ ለኢትዮጵያ አዲስ አይደሉም - ከ15 ዓመት በፊት ነው የሚያውቋት፡፡ ለአቃቂ ጨርቃ ጨርቅ፣…
Read 1592 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 20 June 2015 12:22
የፕሪንቲግና የሌብሊንግ ፋብሪካዎች ተመረቁ ግንባታቸው በ5 ወር ነው የተጠናቀቀው
Written by Administrator
በአገር ውስጥ ባለሀብት በአቶ አዲስ ገሠሠና በሆላንዳዊው ባለሀብት በሚ/ር ሚሪያም ቫን አልፈን በአክሲዮን በዱከም ከተማ ኢንዱስትሪ ዞን በ2.5 ሚሊዮን ዶላር ያቋቋሙት ቢ ኮኔክትድ ፕሪንቲንግና ቢ ኮኔክትድ ሌብሊንግ የተባሉ ፋብሪካዎች ሰሞኑን ተመረቁ፡፡ ፋብሪካዎቹን የመረቁት የኢንዱስትሪ ሚ/ር ዴኤታ ዶ/ር መብራህቱ መለስ፣ ፋብሪካዎቹ…
Read 1465 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከትናንት በስቲያ በድምቀተ የተከፈተው 3ኛው ሆቴል ሾው ኢትዮጵያ 2007 የሆስፒታሊቲ ቱሪዝም ፎረምና ኤክስፖ ነገ ይዘጋል ሲሉ የኦዚ ቢዝነስና ሆስፒታሊቲ ግሩፕ መስራችና ማኔጂንግ ዳይሬክተር አስታወቁ፡፡ ማኔጂንግ ዳይሬክተሩ አቶ ቁምነገር ተከተል በተለይ ለጋዜጣው ሪፖርተር በሰጡት መግለጫ፤ ነገ ለአካባቢ ጥበቃ የሚቆረቆሩና የሚጨነቁ ሆቴሎች…
Read 2142 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 13 June 2015 14:58
ኮካኮላ “እንችላለን፤ ቢሊዮን ምክንያቶች አሉን” የሚል የስኬት ዘመቻ ጀመረ
Written by Administrator
ኮካኮላ ኢትዮጵያ ከተለያዩ የአዲስ አበባ ት/ቤቶች ከተውጣጡ 50 ታዳጊ ተማሪዎች ጋር “በራስ ለመተማመን ቢሊዮን ምክንያቶች አሉን” በሚል መርህ ባለፈው ረቡዕ በሻላ መናፈሻ ዘመቻ ጀመረ፡፡ “በራስ ለመተማመን ቢሊዮን ምክንያቶች” በሚል መሪ ቃል ኮካኮላ በመላው አፍሪካ የጀመረው ዘመቻ አካል ሲሆን ዓላማውም ወጣት…
Read 2168 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በአዲስ አበባ 36ሺ የምግብ ድጋፍ የሚፈልጉ ህፃናት አሉበአትሌት ኃይሌ ሚመራ “አንድ ልጅ ይርዱ” ቅስቀሳ ይጀመራልአገር በቀሉ “ቪዥን ፎር ጀነሬሽን” መሥራችና የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ያሬድ ግርማ ከ4 ዓመት በፊት ለሥራ ጉዳይ ወደ ድሬዳዋ ሄዶ ነበር፡፡ በጨዋታ ጨዋታ “ለመማር ከፍተኛ ፍላጐት ያላቸውና…
Read 2021 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 06 June 2015 14:18
ሰዎች “ወተት እናኮናትራለን” እንደሚሉት እኛም “የአኩሪ አተር ወተት እናኮናትራለን”
Written by መንግስቱ አበበ
“ነፍሰጡር ስለሆንኩ ልጄን የአኩሪ አተር ወተት ሆዴ ውስጥ አላምደዋለሁ” ፊርማዬ ደረጀ “ብሌስ አግሪ ፉድ ላቦራቶሪ ሰርቪስ” በአኩሪ አተር ቅንብርና አዘገጃጀት አሰልጥኖ በዚህ ሳምንት ካስመረቃቸው ባለሙያዎች አንዷ ናት፡፡ የ27 ዓመቷ ፊርማዬ ባለትዳር ስትሆን እናት ሆና የመጀመሪያ ልጇን ለመሳም በጉጉት እየተጠባበቀች ትገኛለች፡፡…
Read 4243 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ