ንግድና ኢኮኖሚ
ዳሸን ባንክ አ.ማ አዲስ ባስገነባው ዘመናዊ የዋና መ/ቤት ሕንፃ ላይ በዓይነቱና በአገልግሎቱ ልዩ የሆነ ቅርንጫፍ መክፈቱን አስታወቀ፡፡ ከትናንት በስቲያ በታዋቂው ኢትዮጵያ ባለሀብት በሼህ መሐመድ ሁሴን አሊ አላሙዲ ስም የተሰየመውንና በዋና መ/ቤቱ ሕንፃ ውስጥ የተከፈተውን ቅርንጫፍ በክብር እንግድነት ተገኝተው መርቀው የከፈቱት…
Read 1793 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 31 August 2019 13:35
ሥራ አጥነት፣ ብር በማተም የመጣ ዕድገትና የዶ/ር ዐቢይ ፈተና
Written by (ከአብዱራህማን አህመዲን፤ የቀድሞ የፓርላማ አባል)
ዓመቱ ሊጠቃለል እየተቃረበ ነው፡፡ ከአዲስ አድማስ ጋዜጣ ጋር በነበረኝ የአንድ ዓመት ቆይታ፣ በፖለቲካዊና በማህበራዊ ጉዳዮች ላይ የተለያዩ ጽሁፎችን ማቅረቤ ይታወሳል፡፡ ሆኖም በኢኮኖሚው ጉዳይ ብዙም አልሄድኩበት፡፡ እናም የዛሬው መጣጥፌን ትኩረት በኢኮኖሚው ላይ አድርጌአለሁ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ፣ ኮተቤ 02 ቀበሌ አካባቢ አንዲት…
Read 1660 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በ1936 ዓ.ም የተቋቋመው አዋሽ ወይን ጠጅ ፋብሪካ፣ በኅብረተሰቡ ጥያቄ፣ አነስተኛ የአልኮል መጠን ያላቸው ሁለት ዓይነት የወይን ጠጆች ለገበያ ማቅረቡን አስታወቀ፡፡ ባለፈው ማክሰኞ የፋብሪካው ከፍተኛ አመራሮች በስካይ ላይት ሆቴል ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፤ በ2 ሚሊዮን ዶላር የማስፋፊያ ሥራ አከናውነው፣ ሁለት ዓይነት “ዳንኪራ”…
Read 1866 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
- የአክሲዮን ዋጋ ከ10 ሺ ብር እስከ 50 ሚ.ብር ይደርሳል - የስኳር ምርት አዋጪ ሥራ ነው፤ ኪሳራ የለውም የወንጂ አካባቢ ተወላጆችና የወንጂ ስኳር ፋብሪካ የቀድሞ ሰራተኞች ያቋቋሙት ኢትዮ ስኳር አክሲዮን ማኅበር፤ የወንጂና መተሃራ ስኳር ፋብሪካዎችን ከመንግስት ላይ ለመግዛት በዝግጅት ላይ…
Read 1989 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ሔንዝ ሪትማን ይባላሉ፡፡ በጀርመን አገር BAUVERBANDE. NRW በተባለ ድርጅት ዉስጥ ም/ስራ አስፈጻሚ ናቸዉ፡፡ ድርጅቱ በጀርመን አገር የኮንስትራክሽን ባለሙያዎች ማህበር ነዉ:: በስሩ ከ5ሺ በላይ አባላት አሉት፡፡ ስራውም በኮንስትራክሽን ዘርፍ ውስጥ ያሉትን ባለሙያዎች የዕዉቀት ክህሎት በመስጠት መርዳት ነዉ፡፡ሔንዝ ሪትማን ኢትዮጵያ ዉስጥ በተደጋጋሚ…
Read 1264 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
- በ40 ሺህ ብር ካፒታል ተጀምሮ፣ 4 ሚሊዮን ብር ደርሷል - ወደ ክልሎችና ምስራቅ አፍሪካ የማስፋፋት ዕቅድ ተይዟል በሙያዋ የኮምፒዩተር ፕሮግራመር ናት፡፡ ተቀጥራ ትሰራ በነበረችበት ጊዜ የራሷን ቢዝነስ ለመጀመር በማሰብ ከምታገኘው ደመወዝ ላይ መቆጠብ ጀመረች፡፡ የቆጠበችው ገንዘብ 40 ሺህ ብር…
Read 2507 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ