ንግድና ኢኮኖሚ
- የሊዝ ፖሊሲን ለኢትዮጵያ የሰጠው ሻቢያ ነው የሚለው ሀሰት ነው - በሀገራችን መሬትን በሊዝ መስጠት የጀመሩት አፄ ምኒልክ ናቸው - የኤምባሲዎች ይዞታ በሊዝ ሊመዘገብ ታስቦ ነበር ኢንጅነር ሣህሉ አለማየሁ በ1952 ዓ.ም ነው የተወለዱት - በአምቦ ግንደበረት፡፡ ትምህርታቸውን በወለንኮሚ አንጩና አምቦ…
Read 2038 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የዛሬ እንግዳዬ የሆኑት የኔክሰስ ሆቴል ባለቤትና ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ ዳዊት ገ/ጻድቅ ተክሌና ጓደኛቸው አቶ ኪዳነማርያም ገ/እየሱስ አሁን የሚኖሩት በተለምዶ ጃክሮስ እየተባለ በሚጠራው የመኖሪያ መንደር ነው፡፡ አቶ ዳዊት፣ በ1968 ከሦስት ጓደኞቻቸው ጋር ወደ አዲስ አበባ ሲመጡ፣ አስጠግቶ መጠለያ (ማረፊያ) የሚሰጣቸው ዘመድ…
Read 2066 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ላለፉት 22 ዓመታት ጥራት ያለው ምርት በማቅረብ የሚታወቀው ማምኮ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ “በጠራራ ፀሐይ በሕገ ወጦች እየተዘረፍኩ ነው” በማለት አስታወቀ፡፡ ኩባንያው ከትናንት በስቲያ በሃገርመኒ ሆቴል በሰጠው መግለጫ፤ ያለ አግባብ ለመበልፀግ እየተንቀሳቀሱ ያሉ ሕገ-ወጥ ግለሰቦች፣ ከኩባንያችን ዓርማና ስም ጋር እጅግ…
Read 1759 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በቅርቡ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አዘጋጅነት 5ኛው ዙር ICT ኤክስፖ በሚሊኒየም አዳራሽ መቅረቡ የሚታወስ ሲሆን 67በመቶ ክፍሏ በኢትዮጵያውያን የተሰራችውን “ሶፊያ” የተሰኘች ሮቦት ጨምሮ በርካታ የፈጠራ ስራዎች ለእይታ ቀርበዋል፡፡ ከነዚህ ፈጠራዎች መካከል የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኮምፒዩተር ሳይንስ ዲፓርትመንት ተመራቂዎች፣ ለመመረቂያ የሰሩት የቴክኖሎጂ…
Read 2094 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ግንባር ቀደም ከሆኑ የግል ባንኮች አንዱ የሆነው ዳሽን ባንክ ሞኔታ ቴክኖሊጂስ አ.ማ ከተሰኘ አጋሩ ጋር በመተባበር “አሞሌ” የተሰኘ ከጥሬ ገንዘብ (የብር ኖት) ንክኪ ሳይኖር የመገባያያ መንገድ በይፋ አስመረቀ፡፡ ከጥንታዊት ኢትዮጵያ የመገበያያ ቁስ ከሆነው አሞሌ ጨው ስያሜውን ያገኘው ይህ ዘመናዊ የግብይትና…
Read 4395 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከአዲስ አበባ ከ800 በላይ ሰው ይጓዛል በጉራጌ ልማትና ባህል ማህበር አስተባባሪነት ዛሬ ለስድስተኛ ጊዜ በሚካሄደው የችግኝ ተከላ ዘመቻ፣ በጉራጌ ዞን በ13ቱም ወረዳዎች ከ8 ሚ. በላይ ችግኞች እንደሚተከሉ የጉራጌ ልማትና ባህል ማህበር አስታወቀ፡፡ በችግኝ ተከላው ከ1 ሺህ ሰዎች በላይ የሚሳተፉ ሲሆን…
Read 1548 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ