ንግድና ኢኮኖሚ

Rate this item
(1 Vote)
የግብርና ግብአት አቅርቦትና አገልግሎት ማዕከል ከፍቷልሁለት ኮምባይነርና አንድ የጭነት መኪና ገዝቷልካፒታሉ 13.2 ሚሊዮን ደርሷል የግብርና ግብአት አቅርቦትና አገልግሎት ማዕከል ከፍቷል ሁለት ኮምባይነርና አንድ የጭነት መኪና ገዝቷል ካፒታሉ 13.2 ሚሊዮን ደርሷል በአካባቢው ስንዴ በብዛት ይመረታል፣ ካሁን በፊት በስሩ ካሉ መሠረታዊ የገበሬ…
Rate this item
(11 votes)
ከአዲስ አበባ 47 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘውና በሀይቅ በተከበበችው ቢሾፍቱ ከተማ፣ በቢሾፍቱ ሃይቅ ዳርቻ ይገኛል - “አሻም አፍሪካ ሆቴልና ሪዞርት”፡፡ ሪዞርቱ የተገነባበት ቦታ ቀድሞ የከተማው ጠቅላላ ቆሻሻ መድፊያ ነበረ። በዚህም የተነሳ “አመድ ሰፈር” እየተባለ ይጠራ እንደነበር ይነገራል፡፡ ዛሬ ግን…
Rate this item
(13 votes)
“ሥራ ህይወት ያለው ነገር ነው፤ ካላከበርከው ያዝናል፤ ይታዘብሃል”የፌዴሬሽን ም/ቤት በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ዋና ከተማ በጅግጅጋ በተከበረው 8ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በዓል ላይ እንድንገኝ ባደረገልን ግብዣ መሠረት ባለፈው ሳምንት በደማቅ ሁኔታ የተጠናቀቀው በዓል ተሳታፊ ነበኩር፡፡ እግረ መንገዴን ዋና ከተማዋን ስቃኝ ለሥራ፣…
Rate this item
(4 votes)
አንድም የአገር ውስጥ ባንክ እርሻችንን አልጐበኘምከፒቲኤ ባንክ 3 ሚ.ዶላር ተበድረን ሰርተን ከፍለናልበቀጣዩ ዓመት የተቆላ ቡናና የማር ማቀነባበሪያ ፋብሪካ እንከፍታለን ቤተሰባቸው ገበሬና ነጋዴ ነበሩ፡፡ አባታቸው የግብርና ውጤቶችን ወደ አዲስ አበባ እያመጡ፣ ከዚህ ደግሞ ሸቀጣ-ሸቀጥ ወደ መቀሌ እየወሰዱ ይነግዱ ነበር፡፡ ቤተሰባቸውን እየረዱ…
Rate this item
(23 votes)
አፍሪካ ውስጥ በዓመት 4ሚ. ሞባይሎችና መለዋወጫዎች ይሸጣሉከሁለት ዓመት በፊት በኢትዮጵያ መገጣጠም የጀመረው ቴክኖ ሞባይል ሰሞኑን ደግሞ ዓለም በአሁኑ ወቅት የሚጠቀምበትን ዓይነት ስማርት ፎን ለመጀመሪያ ጊዜ በአገሪቷ ገጣጥሞ ገበያ ላይ አውሏል፡፡ ቴክኖ ስማርት ፎን በርካታ አፕሊኬሽኖች (መገልገያ) እንዳሉትና ፓልም ቻትና ፍላሽ…
Rate this item
(1 Vote)
ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ 200 ሚ.ብር ይፈጃልለባህሬን የምትሮጠው አትሌት ማርያም የሱፍ ጀማልና ባለቤቷ አቶ ወንድወሰን ዲሶ (ታረቅ) በአዲስ አበባ ከተማ መገናኛ አካባቢ፣ ከዳያስፖራ አደባባይ ፊት ለፊት ዳገቱ ላይ ያሠሩት ዘመናዊ ባለ “4 ኮከቡ” ቤላ ቪው ሆቴልና ስፓ ዛሬ ይመረቃል፡፡የቬላ ቪው ሆቴልና…