ንግድና ኢኮኖሚ
በማኑፋከቸሪንግ፣ በሪል ኢስቴት፣ በመጠጥ ኢንዱስትሪ፣በሆቴልና ሪዞርት፣ …. ተሰማርተዋል በርካታ ጐስቋሎች ደረታቸውን እየደቁ እምዬ! እያሉ በሚያሞካሿት፣ ብዙዎች በአፍሪካ ትልቁ የገበያ ማዕከል እያሉ በሚጠሯት መርካቶ በ1956 ዓ.ም ተወልደው አድገውባታል፡፡ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በኒው ኤራ፣ ሁለተኛ ደረጃ በያኔው ተፈሪ መኮንን በዛሬው እንጦጦ ቴክኒክና…
Read 3388 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 08 August 2015 09:40
ወደ አገሩ ሲመለስ “አዲስ አበባ አሸነፈች፤ ቺካጐ ተሸነፈች” የተባለለት አርቲስት
Written by መንግሥቱ አበበ
በ15 ዓመት 30 ት/ቤቶች አሠርቶ፣ ከ225 ሺህ ዜጐች በላይ አስተምሯል አያት አካባቢ ሪል እስቴት እየሠራ ሲሆን ሌሎች ቢዝነሶችም አሉት 4ኛው አዲስ አልበሙ ለዲያስፖራ በዓል ይለቀቃል ከ30 ጋንግስተሮች ከፍተኛ አደጋ ማምለጥ ችሏል በቺካጐ - አሜሪካ 1000 ሰዎች የሚያስተናግድ ትልቅ ክለብ ነበረው፡፡…
Read 11175 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ቅንጡዎቹ የአፍሪካ ህብረትና ኢሲኤ አዳራሾች አልተዋወቁም ብዙ ዓለማቀፍ ስብሰባዎችን በማስተናገድ አሜሪካ ትመራለች ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ኢትዮጵያ ዓለማቀፍና አህጉራዊ ትልልቅ ስብሰባዎችን እያዘጋጀች ነው። በዚህም አዲስ አበባ የቱሪዝም ኮንፈረንስ ከተማ እየሆነች መምጣቷ ይነገራል፡፡ ከሁለት ሳምንት በፊት እንኳ 7 ሺህ ያህል እንግዶች የተሳተፉበትን…
Read 2551 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የገበያ ማዕከሉ ባለ 14 እና 10 ፎቆች መንትያ ሕንፃ ነው ለተለያዩ የኤሌክትሪክና የንፅህና ቤት (ሳኒተሪ) ዕቃዎች ንግድና መገበያየነት ታቅዶ የተገነባው ዮቤክ ቢዝነስ ሴንተር ዛሬ ጠዋት ከ4፡00 ጀምሮ እንደሚመረቅ የዮቤክ ኢንተርፕራይዝ ዋና ሥራ አስኪያጅ አስታወቁ፡፡ የዮቤክ ኢንተርፕራይዝ ዋና ሥራ አስኪያጁ አቶ…
Read 2129 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
አፍሪካ ኢንቨስተሮች መሳቧን ቀጥላለች በርካታ የበለፀጉ የአሜሪካና የአውሮፓ ኢንቨስተሮች ለኢኮኖሚያቸው ማደግና ለህልውናቸው መቀጠል አፍሪካን ተስፋ እያደረጉ ነው፡፡ ለምን መሰላችሁ? እንደቀድሞው በአገራቸው ብቻ ቢወሰኑ ዓመታዊ ዕድገታቸው ከ2 ወይም ከ3 በመቶ አይበልጥም፡፡ በዓለም ከፍተኛ ዕድገት እየተመዘገበ ያለው በአፍሪካና በሩቅ ምስራቅ አገሮች ነው፡፡…
Read 1725 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
መቀመጫውን በስዊዘርላንድ፣ጄኔቫ ያደረገው የተባበሩት መንግሥታት የንግድ ለልማት ጉባኤ (አንክታድ)፣የአፍሪካ ቢሮውን በአዲስ አበባ የከፈተ ሲሆን ቢሮው የተከፈተው የጉባኤው አባል አገራትን በቀጥታና በቅርበት ለማገልገል ታቅዶ ነው ተባለ፡፡ የጉባኤው ዋና ጸሐፊ ዶ/ር ሙኪሳ ኪቲዩ ባለፈው ረቡዕ በመክፈቻ ሥነስርዓቱ ላይ እንደተናገሩት፤ የጉባኤው የአፍሪካ ቢሮ…
Read 1237 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ