ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 06 February 2016 10:37
የአድራሻ ማውጫ ድረ - ገፅ የሞባይል አፕሊኬሽን አገልግሎት መስጠት ጀመረ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ማንኛውንም የቢዝነስና ሌሎች ተቋማት የአድራሻና የአገልግሎት ዝርዝር መረጃ ማግኘት የሚያስችል ድረ ገፅና የሞባይል ስልክ አፕሊኬሽን ከትናንት በስቲያ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡ በሦስት ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች የተሰራው Et Yellow pages፤ ከዚህ ቀደም ሲዘጋጁ ከነበሩ የወረቀት የአድራሻና መረጃ ማውጫዎች በተለየ መልኩ የኢንተርኔት ቴክኖሎጂን…
Read 3924 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ባለፉት ስድስት ወራት የ91 ፕሮጀክቶችን የኢንቨስትመንት ፈቃድ መሰረዙን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ጌታሁን ነጋሽ ለአዲስ አድማስ እንደተናገሩት፤ ፕሮጀክቶቹ በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ለመስራት ፈቃድ ተሰጥቷቸው የነበሩ ሲሆን ፈቃዳቸው የተሰረዘው ፈቃድ ካወጡ በኋላ በመጥፋትና በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ…
Read 1190 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“የፕሮጀክት ሃሳቤ ተሠርቆ ለሌላ ድርጅት ተሰጥቷል” (የድርጅቱ መሥራች) “ለ3 አመታት ምንም የሠራው ስራ ስለሌለ እንዲዘጋ ተወስኗል” (ኤጀንሲው) የእንሠት ተክልን በአማራ ክልልና በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል ለማስፋፋት በማቀድ ወደ ስራ ገብቶ እንደነበር የገለፀው “አስታራ የእንሰት ልማት ድርጅት”፤ የፕሮጀክት ሃሳቤ ተሠርቆ የሥራ ፈቃድ…
Read 1695 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በቂ ምግብና ንፁህ የመጠጥ ውሃ አሁንም የብዙ ሚሊዮን አፍሪካውያን የዕለት ተዕለት ፈታኝ ችግር ነው፡፡ ይሁን እንጂ አፍሮ ባሮሜትር ጥናት ካደረገባቸው ሦስት አገራት በሁለቱ የድህነት መጠን መቀነሱን ይፋ ባደረገው ሪፖርት አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ የዛሬ ሳምንት በአዲስኒያ ሆቴል 6ኛውን የ2014/15 የፖሊሲ ሪፖርት ይፋ…
Read 1123 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
- የኩሪፍቱ ሪዞርት ቅርንጫቾች 9 ደርሰዋል - 3 አዳዲስ ቅርንጫቾች በመገንባት ላይ ናቸው - በጅቡቲም በ150 ሚ. ብር ሪዞርት እየተሰራ ነው በዓለም ላይ ያሉ ታዋቂ ሆቴሎች፣ ኤርፖርቶችና ከቀረጥ ነፃ (ዲዩቲ ፍሪ) ሱቆች፣ በዓለም የተሰራጩ የኢትዮጵያውያን ሬስቶራንቶች፣ … በኢትዮጵያውያን ቪሌጅ ውስጥ…
Read 5079 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር፤ለመሰረት በጐ አድራጐት 100ሺ ብር አበረከተ በናይጀሪያዊው ባለሀብት አሊኮ ዳንጐቴ፣ የተቋቋመው ዳንጐቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ለሜቄዶኒያ አረጋዊያንና አዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል የ200ሺ ብር የገንዘብ ድጋፍ አደረገ፡፡ የዳንጐቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ የስራ አመራሮች ባለፈው ረቡዕ የገና…
Read 1614 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ