ህብረተሰብ
የ14 ዓመቱ ኮሊን ስሚዝ በደረሰበት የመኪና አደጋ መላ ሰውነቱ በድን (ፓላራይዝድ) ከሆነ በኋላ ሃኪሞች የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን የማጠናቀቅ ዕድሉ 20 በመቶ እንደሆነ አርድተውት ነበር፡፡ ኮሌጅ ገብቶ መማርማ እርሳው ነበር ያሉት፡፡ ሆኖም ከ8 ዓመት በኋላ ቢኤ ድግሪውን በኮሙኒኬሽን ከሃይ ፖይንት ዩኒቨርስቲ…
Read 3024 times
Published in
ህብረተሰብ
“መልካ ኢትዮጵያ” ሥራ ከጀመረ ወደ 10 ዓመት ገደማ አስቆጥሯል፡፡ በአካባቢ ተቆርቋሪዎች፣ በህግ ባለሙያዎችና ሌሎች የተቋቋመ ድርጅት ሲሆን በብዝሃ ህይወት ላይ አተኩሮ ይሰራል፡፡ በአሁኑ ወቅት ብዝሃ ህይወት የተጋረጠበትን የመመናመን አደጋ ለአዲሱ ትውልድ ለማስገንዘብ በትጋት እየተንቀሳቀሰ እንደሚገኝም የድርጅቱ መስራች፣ አባልና ዳይሬክተር ዶ/ር…
Read 4734 times
Published in
ህብረተሰብ
በመላው አሜሪካ ያሉ ተማሪዎች ባርነት በ19ኛው ክፍለ ዘመን የተወገደ ችግር መሆኑን ይማራሉ፡፡ ይሁንና በሚያሳዝን መልኩ፣ ከ150 ዓመታት በኋላ ዛሬም ችግሩ ሥር እንደሰደደ መሆኑን እንረዳለን፡፡ በእርግጥ ህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር በሚል ስሙንና መልኩን የቀየረ ቢሆንም፤ በአሜሪካና በመላው ዓለም አስከፊና የሰው ልጆችን…
Read 3780 times
Published in
ህብረተሰብ
ከኖርዌይ አባቷና ከኢትዮጵያዊት እናት የተወለደችው የ11 ዓመቷ ታዳጊ ዲና ማቴይውሰን፤ የኖርዌይ ታስካር ታለንት (የተሰጥኦ ውድድር) ሾው ተወዳዳሪ ነበረች፡፡ የ6ኛ ክፍል ተማሪዋ ዲና፤ በዳንስ ዘርፍ ነበር የተወዳደረችው፡፡ ከፍተኛ ፉክክር በነበረበት የኖርዌዩ ታለንት ሾው በአስደናቂ የዳንስ ችሎታዋ ታዳሚዋን እያስደመመች እስከ ግማሽ ፍፃሜ…
Read 4774 times
Published in
ህብረተሰብ
* ጥናቱ ለ15 ዓመታት በአራት አገራት ላይ የተካሄደ ነው* ያለ ዕድሜ ጋብቻ ላይ ያልተጠበቀ ውጤት ተገኝቷል * በህፃንነት የተጎዱ ልጆች ላይ የመሻሻል ሁኔታ ታይቷል* የትምህርት ጥራት ጉዳይ አሳሳቢ መሆኑን ጥናቱ ያመለክታል በኦክስፎርድ ዩኒቨርስቲ በአራት የተለያዩ አገራት ለ15 ዓመታት የተካሄደው ልጆች…
Read 2264 times
Published in
ህብረተሰብ
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ይቺን ስሙኝማ…በትዳር አንደኛ ዓመት ባል ያወራል፣ ሚስት ታዳምጣለች፡፡ በትዳር ሁለተኛ ዓመት ላይ ሚስት ታወራለች ባል ያዳምጣል፡፡ በትዳር ሦስተኛ ዓመት ላይ ሁለቱም ያወራሉ ጎረቤትም ያዳምጣል፡፡ እናማ…‘ሁለቱም እያወሩ’ ጎረቤት የሚያዳምጥበት ዘመን ላይ ተደርሷል፡፡ ስሙኝማ…እንግዲህ ጥርም ገባ አይደል!… እንደ ድሮ ቢሆን “ጥር…
Read 3521 times
Published in
ህብረተሰብ