ህብረተሰብ

Rate this item
(3 votes)
ባለፈው ሳምንት ባቀረብኩት ጽሑፍ፤ የፊደላችን እያንዳንዱ ሆህያት በጽንፈ - ዓለም ውስጥ ያላቸውን ሠፊ ውክልናና በተሰጧቸው የቁጥር ኮድ አማካኝነት በዚሁ ጽንፈ - ዓለም የተከናወኑ፣ እየተከናወኑ ያሉትንና ወደፊትም የሚከናወኑትን ኩነቶች የማወቂያ ስልቶች እንደሆኑ በዋናነት ለማመላከት ሞክሬአለሁ፡፡ ከዚህ አንፃር የግዕዝ ፊደላት ከማንነት ቅርስነታቸው…
Rate this item
(0 votes)
ዐርብ ታህሣሥ 3 ቀን 2007 ዓ.ም የመጀመሪያው የካይሮ ልዑካን ስብሰባ ተካሄደ፡፡ የመጀመሪያው የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ስብሰባ መሆኑ ነው፡፡ የስብሰባው መሠረታዊ ጉዳይ በኢትዮጵያና በግብፅ መካከል የዐባይ ግድብን በተመለከተ ዕምነት ማስረፅ ነው (Building Trust እንደማለት) ይህን ዕምነት ማስረፅ ማለት የአገራችንን ትልቅ ስዕል (The…
Rate this item
(4 votes)
ለታላቁ የዓባይ ሕዳሴ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ ብዙ መረጃዎችና ጉዳዮች እንደተነገሩ ይገባኛል፡፡ ይሁንና የሚባሉት ነገሮች ሁሉ ማለቂያ ያላቸው አይደሉም፡፡ መረጃዎቹ ሁሉም ኢትዮጵያውያን በተደጋጋሚ በአንክሮ፣ በፍቅር፣ በልግስናና በታላቅ ኩራት የሚያዳምጧቸው፣ የሚያነቧቸውና የሚከትቧቸው እንደሆኑ ከልብ ማረጋገጥ ይቻላል፡፡ ሰሞኑን የታላቁን ሕዳሴቸው እንደሆኑ ከልብ…
Rate this item
(2 votes)
“ምሳቸውን እያሰቡ እንዲማሩ አንፈልግም”በቅዱስ ሚካኤል ት/ቤቶች ለሰባት አመታት ያስተማረው ሳሙኤል ተስፋዬ፤ የት/ቤቱ ዳይሬክተር እንደነበረም ይናገራል፡፡ በመምህርነት ዘመኑ በድህነት አረንቋ ውስጥ ተዘፍቀው ምሳ ሳይመገቡ የትምህርት ገበታ ላይ የሚቀመጡ ህፃናትን ባያስተውልም ተወልዶ ባደገበት አራት ኪሎ ግን በድህነት የሚማቅቁና ሳይመገቡ ት/ቤት የሚሄዱ ህፃናት…
Rate this item
(1 Vote)
ባለፈው ሳምንት ጽሑፌ ስለ ቋንቋ በመጠኑ እንዲሁም የግዕዝ ፊደልና ቋንቋ ለካም የተሰጠ ጥንታዊና መሠረታዊ ሃብታችን እንጂ ሴማውያን ለአፍሪካ ማለትም ለኢትዮጵያ የሰጡት እንዳልሆነ በአጭሩ ለማሳየት ሞክሬአለሁ፡፡ ይህም ሀሳቤ ምሑራኑ በስፋት ተመራምረውበት ፈር የሚያሲዝና ከዘርፉ ጋር ያለንን ታሪካዊ ቁርኝት የሚያሳይ የጥናት ውጤት…
Rate this item
(1 Vote)
አሁንም አሶሳ ነኝ፡፡ የመጨረሻው ሰዓት ላይ! ስንጓዝ ውለን ደርሰን፤ በግድቡ ዙሪያ ምሣ አለ የተባለበት ቦታ ሰልፍ አለ፡፡ ረሀብ አለብን፤ ግርግር አለ፡፡ ምሬት በሽበሽ ነው፡፡ ምሳ ግን የለም፡፡ ሰው ወዲያ ወዲህ ይላል፡፡ በሚቀጥለው ፕሮግራም ይሄ ይሄ ነው የሚል አንዳችም ሰው አልተገኘም፡፡…