ህብረተሰብ
የዛሬ ጽሑፌን፤ ያለ ክፍያ ማስታወቂያ በመናገር እጀምራለሁ፡፡ ያቀረብኩትም ያፋልጉኝ ማስታወቂያ ነው፡፡ ይህን ማስታወቂያ ሳወጣ ክፍያ እንዳልተጠየቅኩ፤እንደ ሌሎች የአፋልጉኝ ማስታወቂያ አስነጋሪዎች፤ ‹‹……ለጠቆመኝ ወረታ ከፋይ ነኝ›› ማለት አልፈልግም፡፡ ማስታወቂያዬ፤ የ‹‹ታሪክ››ን ታሪክ የፃፈ ደራሲ የምታውቁ ሰዎች ካላችሁ፤ እባካችሁ ጠቁሙኝ የሚል ነው፡፡ መቼም እኔ…
Read 3309 times
Published in
ህብረተሰብ
በአብነት ስሜ መጽሐፍት አርታኢነት የምናውቃቸው አደዳ ኃይለ ሥላሴ የተባሉ ጸሐፊ፤ ባለፈው ሳምንት የአዲስ አድማስ እትም ላይ ባወጡት የምላሽ ፅሁፍ፣ የእኔን አስተያየት ከግለሰብ ትውውቅ (ትንቅንቅ) ባልተናነሰ “ምናብ” ተችተዋል፡፡ አብነት ስሜ፤ ነሐሴ 16 ቀን 2007 ዓ.ም በወጣው የጋዜጣው እትም፤ በዓለማየሁ ገላጋይ “ወሪሳ”…
Read 4304 times
Published in
ህብረተሰብ
ነገ ደመራ ነው፤ ተነገ በስቲያ ደግሞ የመስቀል በዓል፡፡ “እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ አደረሰን” መባባል የወግ ነው፡፡ ጉዳዩ የመሚለከተን ሆኖ ሲገኝ የችቦ መዋጮአችንን ይዘን ነገ የሚተረኮሰው ደመራ ላይ ብርሃን ወካይ እሣታችንን እናዋጣለን፡፡ ቢመለከተንም ካላመቸን ደግሞ በየደጃፋችን ላይ ደጃፍ ወካይ ደመራ መተኮስ የሚያስችል…
Read 1182 times
Published in
ህብረተሰብ
ፍራንሲስ ፉኩያማ፤ የሰው ልጅ ከ‹‹ታሪክ መጨረሻ›› ደርሷል በማለት፤ በታሪክ ላይ ሞት እንደ ፈረደ፤ በተራኪ እና በ‹‹ተረት›› (story) የሞት ፍርድ ያሳለፉ የ21ኛ ክፍለ ዘመን ምሁራን በርካቶች ናቸው፡፡ ይሁንና፤ እንደ ሪቻርድ (Richard Kearney) ያሉ ምሁራን ይህን ፍርድ ይቃወማሉ፡፡ እንደነሱ ሐሳብ፤ ‹‹ተረት ንገረኝ…
Read 4127 times
Published in
ህብረተሰብ
የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ በነበርኩበት ጊዜ ነው። በእድሜ ገፋ ያሉት መምህር እጃቸው ቾክ በቾክ ሆኖ፣ ብላክቦርዱን በተዘበራረቁ መስመሮች፣ ቅርጾች፣ ቁጥሮችና ፊደላት ሞልተው እያስተማሩ ነው። ተሜ ላይ የተመለከቱት ነገር ግን እንዲቀጥሉ የሚገፋፋ አልነበረም። ተማሪው ፊት ላይ ድብርት ይነበባል። መምህሩ በድንገት ማስረዳታቸውን አቁመው…
Read 1508 times
Published in
ህብረተሰብ
ኢትዮጵያችን ራሷን ከዓለም አግልላ በብቸኝነት አዲስ ዓመትን ለማክበር ሽርጉዷን አጠናቃለች፡፡ ኢትዮጵያውያንም እንደ ህዝብ አሮጌ ሃሳባችን ሳይለወጥ አዲስ ዓመትን ልናከብር ተዘጋጅተናል፡፡ ጀምረነዋል፡፡ ይሁን እንጂ “አዲሱ ዓመት” አዲስ መሆኑ ላይ ጥያቄ ሊነሳበት ይችላል፡፡ በተፈጥሮ የጊዜ ቅመራ ሰሌዳ ላይ ለኢትዮጵያም ይሁን ለዓለም የጳጉሜ…
Read 2919 times
Published in
ህብረተሰብ