ህብረተሰብ
ዘመድ ለመጠየቅ ዘመድ ቤት ሄድኩኝ፡፡ ተማሪ ልጅ አለቻቸው፡፡ 5ኛ ክፍል፡፡ ስለ ትምህርት ጠየቅኋት፡፡ በተኮላተፈ አንደበት ት/ቤታቸው እንደተዘጋ ነገረችኝ፡፡ ለምን አልኳት? ፈጠን ብላ መምህራችን 70 ብር ብቻ ስለተጨመረላቸው አለች፡፡ አዘንኩም ደነገጥኩም፡፡ በኢትዮጵያ ታሪክ እነዋለልኝ፣ ማርታ ለ”ሰፊው ህዝብ” ጥቅም ሲባል አውሮፕላን ጠለፉ፡፡…
Read 8007 times
Published in
ህብረተሰብ
“የህዳሴው ግድብ በኢትዮጵያውያን ይገነባል” በሚል የታላቁ ህዳሴ ግድብ ስራ የተጀመረበትን አንደኛ አመት ምክንያት በማድረግ ሰሞኑን የተለያዩ ዝግጅቶች እየተደረጉ ነው፡፡ ከዝግጅቶቹ አንዱ በመንግስት ባለስልጣኖች እና በዲፕሎማቶች መካከል ነገ በአዲስ አበባ ስታዲየም የሚደረገው የእግር ኳስ ጨዋታ ነው፡፡ ባለስልጣኖቹ ወደቡድኑ ከመቀላቀላቸው በፊት የጤና…
Read 2495 times
Published in
ህብረተሰብ
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ለጿሚዎች…ጾሙ ተጋመሰ አይደል! ‘እውነተኛው ጾማችን’ ከጀመረ የከራረመ ቢሆንም… እንዲሁ ለአእምሯችን ‘ተጋመሰ’ ማለት አሪፍ አይደል! (በየኃይማኖት ተቋማቶቻችን ገብቶ ወገን ከወገን የሚያናከሰውን ጋኔን አንድዬ እስከወዲያኛው ያስወግድልንማ! ኽረ… በዚህ በሰለጠነ ዘመን፣ ስንት ራስ ምታት ጠፍሮ በያዘን ዘመን እንዲህ አይነት መካረሮች ደስ…
Read 3978 times
Published in
ህብረተሰብ
“ዝምታ ወርቅ አይደለም!” “ስጦታ ሰጥተህ ካልረሳኸው ስጦታ አይደለም!” “ይሄን ያህል ዓመት እኔ ስሸከምህ ነበር፡፡ እስቲ ደሞ ዛሬ አንተ ተሸከመኝ” የቅዱስ ላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት ታሪክ ተገልጦ የማያልቅ የአለት ገፅ ነው፤ የቋጥኝ ምዕራፍ ነው ብለናል፡፡ ማሠሪያው ፅኑ ማተብ፣ የማይበጠስ ክር ነውም ብለናል፡፡…
Read 4921 times
Published in
ህብረተሰብ
አዲስ አበባ የምር ናፍቃኛለች፡፡ ልክ ፍቅረኛውን ፒያሣ መሀሙድ ጋር እንደቀጠረ ጐረምሳ፡፡ እኔ አዋሳ ነው ያለሁት፡፡ አዋሳ ደግሞ ሙቀት አለ፡፡ ሙቀት ስላችሁ የፀሐይ እንዳይመስላችሁ፡፡ የመሬት ሙስና የወለደው የፖለቲካ ሙቀት እንጂ፡፡ እሳት እንደነካው ፌስታል አንጀት የሚያኮማትር ትኩሳት! እንጨት እንደወጋው የፊት ቁስል ሆድ…
Read 4220 times
Published in
ህብረተሰብ
አዲስ አበባን ጨምሮ በአገሪቱ ያሉ ሁሉም የክልል፣ የዞንና የወረዳ ከተሞች ማለት ይቻላል፣ ለመጠጥ ለአካባቢና ለግል ጤና አጠባበቅ የሚያውሉት በቂ የንፁህ ውሃ አቅርቦት የላቸውም፡፡ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ የአዲስ አበባ ከተማ የውሃ አቅርቦት 73 በመቶ እንደነበር የከተማዋ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ባለሥልጣን…
Read 2593 times
Published in
ህብረተሰብ